ጠ/ሚ ዐብይ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ ተቋማት እና ግለሰቦች ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የደመራና የመስቀል አከባበር ሥነ-ሥርዓት በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ ተቋማት እና ግለሰቦች ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጸጥታው ዘርፍ ላደረገው ጥረት፣ እንዲሁም ዜጎች በሰላማዊ…