Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐብይ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ ተቋማት እና ግለሰቦች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የደመራና የመስቀል አከባበር ሥነ-ሥርዓት በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ ተቋማት እና ግለሰቦች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጸጥታው ዘርፍ ላደረገው ጥረት፣ እንዲሁም ዜጎች በሰላማዊ…

በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 33 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 33 ሚሊየንን መሻገሩ ተሰምቷል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ33 ሚሊዮን በላይ ሆኗል፡፡ እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም…

የመስቀል በዓል በመላው አገሪቱ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላ አገሪቱ ተከበረ፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የደመራ በዓል ትናንት በመላ ሀገሪቱ ተከብሮ የዋለ ሲሆን ዛሬም በእምነቱ ተከታዮች የመስቀል በዓል…

የደመራ በዓል በመላ ሀገሪቱ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደመራ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላ ሀገሪቱ ተከበረ።   በዓሉ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፣ ድሬደዋ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ አሶሳ ፣ ደብረ ታቦር ፣ ሀረር፣ ጅማ…

የአማራ ክልል መንግሥት በክልሉ ለሚገኙ 815 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት በክልሉ ለሚገኙ 815 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ። የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት ዛሬ መስከረም 16 ቀን 2013ዓ.ም ባካሄደው 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ በክልሉ…

የሱዳን ባለሀብቶች ልዑክ ቢሾፍቱ ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሱዳን ባለሀብቶች ልዑክ በአማራ ክልል ያካሄደው ጉብኝት አጠናቆ በኦሮሚያ ክልል ጉብኝት ለማድረግ ቢሾፍቱ ከተማ ገባ። የባለሀብቶች ልዑክ ቢሾፍቱ ሲገባ የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ ከበደ ዴሲሳ እና የሀገር ሽማግሌዎች…

በኦሮሚያ ክልል ለወንጪ ሀይቅ የልማት ፕሮጄክት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ተገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በገበታ ለሀገር ጥሪ መሰረት በኦሮሚያ ክልል ለወንጪ ሀይቅ ልማት ፕሮጄክት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ተገባ፡፡ በትናትናው ዕለት ለወንጪ ሀይቅ የልማት ፕሮጀክት የገቢ ማሰባሰቢያ በአዲስ አበባ…

ህወሃት ከፌዴራሊስት ሀይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት ህብረተሰቡን እያወናበደ ይገኛል- የኢትዮጵያ ፌዴራሊስ ሀይሎች ጥምረት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህወሃት ከፌዴራሊስት ሀይሎች ጋር እየሰራሁ ነው በማለት ህብረተሰቡን እያወናበደ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌዴራሊስ ሀይሎች ጥምረት አስታወቀ። በፌዴራሊስ ሀይሎች ጥላ ስር የተሰባሰብን አካላት የህወሃት አካሄድ ስላልተመቸን እንዲታገድ…

ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን በመጠቀም ሱዳን እና ግብፅን የመጉዳት ዓላማ የላትም- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በግንባታ ላይ የሚገኘውን ታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን በመጠቀም ሱዳን እና ግብፅን የመጉዳት ዓላማ እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ75ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 90ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። በዚህም የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ በ1954ቱ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ ሥርዓት…