የመስቀል ደመራ በዓልን በተለመደው ብዛት ተሰባስቦ ማክበር የኮሮና ቫይረስ ተገላጭነትን ስለሚያሳድግ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል-የጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስቀል በአልን በተለመደው ብዛት ተሰባስቦ ማክበር የኮሮና ቫይረስ ተገላጭነትን ስለሚያሳድግ ከፍተኛ ጥንቃቄ አንዲደረግ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…