Fana: At a Speed of Life!

የመስቀል ደመራ በዓልን በተለመደው ብዛት ተሰባስቦ ማክበር የኮሮና ቫይረስ ተገላጭነትን ስለሚያሳድግ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል-የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስቀል በአልን በተለመደው ብዛት ተሰባስቦ ማክበር የኮሮና ቫይረስ ተገላጭነትን ስለሚያሳድግ ከፍተኛ ጥንቃቄ አንዲደረግ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 486 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 7 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 7ሺህ 227 የላብራቶሪ ምርመራ 486 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 72 ሺህ 173…

ለወንጪ፣ ጎርጎራና ኮይሻ ፕሮጀክቶች ግንባታ የኦሮሚያ ክልል 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር አሰባሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሸገር ፕሮጀክት ቀጣይ ምዕራፍ ለሆነው የወንጪ የጎርጎራ እና ኮይሻ ፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውል የገበታ ለሀገር የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል አዘጋጅነት ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…

በኢትዮጵያ 75 ሚሊዮን ሰዎች ትኩረት ለሚሹ ሀሩራማ በሽታዎች የተጋለጡ ናቸው – የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ 75 ሚሊዮን ሰዎች ትኩረት ለሚሹ ሀሩራማ በሽታዎች የተጋለጡ መሆናቸውን ገለፀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከትምህርትና ውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴሮች እንዲሁም ከአጋር ድርጅቶች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር የሀሩራማ በሽታዎችን…

ለሆቴል ሩዋንዳ ፊልም መሰራት ምክንያት የነበሩት ፖል ታጣቂ ኃይል መመስረታቸውን አመኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሆቴል ሩዋንዳ ፊልም መሰራት ምክንያት የነበሩት ፖል ሩሴሳባጊና ታጣቂ ኃይል መመስረታቸውን ኪጋሊ ለሚገኘው ፍርድ ቤት ማመናቸው ተሰምቷል፡፡ ሩሴሳባጊና ታጣቂ ኃይል መመስረታቸውን ቢያምኑም ታጣቂዎች ከፈጸሙት ጥቃት ጋር በተያያዘ ምንም ሚና…

ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ተቀናጅቶ መሥራት ይገባል – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዋሽ ወንዝ ሙላት የተፈናቀሉ ዜጎችን በፍጥነትና በዘላቂነት ለማቋቋም የተቀናጀ ተግባር ማከናወን እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በአፋር ክልል ከአሚባራ እና ሀሮካ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ከፈንታሌ…

ህዝብን ማእከል ያደረገ የሰላም ግንባታ ስራ ወሳኙ ተግባር ነው-የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ዛሬ ከብሄራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላትን አወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ወይዘሮ ሙፈሪያት እርቀ ሰላም ኮሚሽኑ ተቋማዊ ነፃነቱ የተጠበቀና በየትኛውም ጉዳይ በስራቸው ጣልቃ የማንገባ ቢሆንም በጋራና…

የአዲስ አበባ ሰላም ምክር ቤት ለደመራ፣ መስቀልና ኢሬቻ በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ሰላም ምክር ቤት ለደመራ፣ መስቀልና ኢሬቻ በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ፡፡   ምክር ቤቱ በዓላቱን በማስመልከት በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥቷል፡፡   በመግለጫው በቅርቡ የተቋቋመው…

የመዲናዋ አስተዳደር ካቢኔ በጤና ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች የገቢ ግብር ወጪን ለመሸፈን ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በጤና ተቋማት ለሚሰሩ ሰራተኞች የገቢ ግብር ወጪን ለመሸፈንና እና በ669 ሚሊየን ብር በፊንፊኔ ልዩ ዞን ለሚገኙ ተማሪዎች የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማቅረብ ውሳኔ አሳለፈ። በዚህም የወቅቱ ዓለም…