በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ በቅርቡ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በቅርቡ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ከቄያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ፡፡
የድጋፉ ርክክቡ የአማራ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ…