የሀገር ውስጥ ዜና ሰሞኑን በጋሞ ዞን እየጣለ ያለው ዝናብ ባስከተለው ናዳ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ Feven Bishaw Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሰሞኑን በጋሞ ዞን እየጣለ ያለው ዝናብ ባስከተለው ናዳ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በናዳው የሰው ህይወት ከማለፉ ባሻገር አንድ ሰው ላይ ከፍተኛ የአካል ጉዳት እንዲሁም በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ ታውቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ፖሊስ የመስቀል ደመራና ኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ Feven Bishaw Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ የመስቀል ደመራና ኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ በዓላቱን አስመልክቶ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ጀነራል እንደሻው ጣሰው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና 46 ኩንታል ሃሽሽ በቁጥጥር ስር ዋለ Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 46 ኩንታል ሃሽሽ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። በቁጥጥር ስር የዋለው ተሸከርካሪ መነሻውን ሻሸመኔ በማድረግ ወደ ሁመራ በመጓዝ ላይ ነበር ተብሏል፡፡ ሆኖም ኬላ ሲዘጋበት ወደ መተማ አቅጣጫ ሲጓዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና አርቲስት አልማዝ ኃይሌ ከዚህ አለም በሞት ተለየች Tibebu Kebede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበርካታ የትያትርና ፊልም ስራዎች የምትታወቀው አርቲስት አልማዝ ኃይሌ (ማሚ) ከዚህ አለም በሞት ተለየች። ባለፉት ሁለት ሳምንታት የህክምና ክትትል ሲደረግላት የቆየችው አርቲስት አልማዝ በዛሬው ዕለት ህይወቷ አልፏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የጦር መሳሪያ ጨምሮ ሌሎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጦር መሳሪያ ጨምሮ ሌሎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ፡፡ ከ18 ሚሊዮን 115 ሺህ 99 ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ከሆኑት መካከል ደረቅ ጫት፣ እህል፣ ትምባሆ እና ሌሎች ዕቃዎች በተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በጎርፍና ውኃ መጥለቅለቅ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 22 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ Tibebu Kebede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚንስቴርና ጉምሩክ ኮሚሽን በደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በጎርፍና ውኃ መጥለቅለቅ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 22 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። የጣና ሐይቅ ሞልቶ በመፍሰሱ…
ፋና 90 የ10 ዓመት መሪ እቅዱ ላይ ውይይት ያካሄደው የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዘርፉን ማጠናከር የመሪ እቅዱ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑ ተገልጿል Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=HvAJBBHv7K0
ፋና 90 ህገ መንግስቱን በጣሰ መልኩ በሃይል ፍላጎቴን አሳካለሁ በሚል የትኛውም አካል ላይ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን-ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=M7z4QKDBa9I
ፋና 90 ኮቪድ 19 መከላከያ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ትምህርት መጀመር እንደሚችሉ ተገልጿል Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=ierr1x_ezpU
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 604 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ 7 ሰዎች ህይወት አልፏል Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 8 ሺህ 348 የላብራቶሪ ምርመራ 604 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስቴሩ አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 71 ሺህ 687 መድረሱንም ሚኒስቴሩ ያወጣው…