Fana: At a Speed of Life!

ኮቪድ 19 መከላከያ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ትምህርት መጀመር እንደሚችሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ 19ን ለመከላከል የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ውስጥ ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ትምህርት መጀመር እንደሚችሉ ተገለፀ። ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ምክትል ጠቅላይ…

ኬንያ ከኮቪድ 19 የህክምና ቁሳቁስ ግዢ ጋር በተያያዘ በሙስና የጠረጠረቻቸው ባለስልጣናትን ልትከስ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ ኃላፊነት ላይ የሚገኙ የኬንያ ባለስልጣናት ከኮቪድ 19 የህክምና ቁሳቁስ ግዢ ጋር በተያያዘ በሙስና ተጠርጥረው ክስ ሊከፈትባቸው መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ባለስልጣናቱ ከኮቪድ 19 የህክምና ቁሳቁስ ግዢ ጋር በተያያዘ በሚሊየን የሚቆጠር ዶላር…

ወተር ኤይድ የከተሞችን የውሃ አገልግሎት ስርዓት የሚያሻሽል ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚተገበር ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ ምእራፍ 2 የከተማ ውሃ ንፅህና እና ስነጽዳት ስርዓት ማጠናከርያ የተሰኘ የከተሞችን የውሃ አገልግሎት የሚያሻሽል ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ። ፕሮጀክቱ በምእራፍ አንድ ክ2006-2011 ዓ.ም በ20 ክተሞች በተሳካ ሁኔታ…

በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ልኡክ በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የተመራው ልኡክ በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ዜጎች የ5ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ልኡኩ በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለማቋቋም…