Fana: At a Speed of Life!

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ሙስሊሞች…

ዱራቢሊስ የተባለው ዓለም አቀፍ ላኪ ድርጅት የኢትዮጵያን አቮካዶ ምርት ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዱራቢሊስ የተባለው ዓለም አቀፍ ላኪ ድርጅት በኢትዮጵያ የተመረተን አቮካዶ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሳካ ሁኔታ ለውጭ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን አስታውቋል። የአቮካዶ የሙከራ ምርቱ ወደ እንግሊዝ፣ አውሮፓ እና መካከለኛው ምስራቅ በተሳካ ሁኔታ መድረሱ…

1ሺህ 495ኛው የነብዩ መሐመድ መውሊድ በዓል ውስን አማኞች በተገኙበት በታላቁ አንዋር መስጊድ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት 1ሺህ 495ኛው የነብዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በታላቁ አንዋር መስጊድ ውስን ዓማኞች በተገኙበት እንደሚከበር ገለጸ፡፡   የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት…

የአሜሪካ መንግስትና የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉት ጫና ተገቢ አይደለም – ዶክተር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ መንግስትና የዓለም ባንክ በሕዳሴ ግድብ ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉት ጫና ዓለም አቀፍ መርሆዎችን የጣሰና ኢ-ፍትሃዊ ነው ሲሉ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ።…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ኢትዮጵያችን፣ የነቢዩ መሐመድን (ሰዐወ) ልደት የሚያከብሩ ሙስሊሞች፣ ከክርስቲያኖች፣ ከነባር እምነት ተከታዮች እና ከሌሎችም ወገኖቻቸው ጋር ሆነው፣ ለዘመናት በነጻነት ያቆዩዋት ሀገር ነች፡፡ ዛሬ፣ ከሙስሊም ወገኖቻችን ጋር ሆነን፣ የነቢዩ መሐመድን (ሰዐወ) 1495ኛውን ልደት ስናከብር፣…