የሀገር ውስጥ ዜና በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ላይ በትብብር የሚሰራ የቅንጅት መድረክ ተመሰረተ Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በቀጣይ በዓለም ላይ ዋና የቱሪዝም መዳረሻ አገር ለማድረግ ዓላማው ያደረገ በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ላይ በትብብር የሚሰራ የቅንጅት መድረክ በይፋ ተመስርቷል። የቅንጅት መድረኩን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ32 ሚሊየን አለፈ Meseret Awoke Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ32 ሚሊየን አልፏል። በቻይናዋ ውሃን ግዛት ከተከሰተ ከስምንት ወራት በላይ በሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ እስካሁን 32 ሚሊየን 97 ሺህ 500 በላይ ሰዎች ላይ…
ፋና 90 ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤና የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=e4YeeacsdUI
ፋና 90 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በምክር ቤቱ በተላለፉ ውሳኔዎች ዙሪያ የሰጡት መግለጫ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=f9L93sxtRhU
ፋና 90 በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=WCm1tyyek_U
ፋና 90 ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ለማዘዋወር እና ተጨማሪ የቴሌኮም ኮርፖሬሽኖችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የተወሰነው ውሳኔ በተመለከተ የተካሄደ ውይይት Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=WEBczNdSd0g
የሀገር ውስጥ ዜና የመተከል ዞን ለሚቀጥሉት ሶስት ወራት በኮማንድ ፖስት ስር ይቆያል -የክልሉ መንግስት Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ከአመት በፊት የአካባቢውን ሠላም ለማጠናከር የተዋቀረው ኮማንድ ፖስት ለሚቀጥሉት ሶስት ወራት እንዲቀጥል መወሰኑ ተገለጸ። የክልሉ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ መለሰ በየነ…
የሀገር ውስጥ ዜና 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር ገዝቶ ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ሁሉንም ቁሳቁሶዎች ከውጭ ሃገር ገዝቶ ወደ ሃገር ውስጥ በማስገበት ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። መጋቢት 2012 ዓ.ም የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 661 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 8 ሺህ 551 የላብራቶሪ ምርመራ 661 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስቴሩ አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 71 ሺህ 83 መድረሱንም…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ Abrham Fekede Sep 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል አንቶኒዮ ማኑኤል ጋር በትብብር በሚሰሩ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በውይይታቸው ወቅት ድርጅቱ…