Fana: At a Speed of Life!

በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ላይ በትብብር የሚሰራ የቅንጅት መድረክ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በቀጣይ በዓለም ላይ ዋና የቱሪዝም መዳረሻ አገር ለማድረግ ዓላማው ያደረገ በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ላይ በትብብር የሚሰራ የቅንጅት መድረክ በይፋ ተመስርቷል።   የቅንጅት መድረኩን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ32 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ32 ሚሊየን አልፏል። በቻይናዋ ውሃን ግዛት ከተከሰተ ከስምንት ወራት በላይ በሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ እስካሁን 32 ሚሊየን 97 ሺህ 500 በላይ ሰዎች ላይ…

የመተከል ዞን ለሚቀጥሉት ሶስት ወራት በኮማንድ ፖስት ስር ይቆያል -የክልሉ መንግስት

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ከአመት በፊት የአካባቢውን ሠላም ለማጠናከር የተዋቀረው ኮማንድ ፖስት ለሚቀጥሉት ሶስት ወራት እንዲቀጥል መወሰኑ ተገለጸ። የክልሉ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ መለሰ በየነ…

6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር ገዝቶ ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ሁሉንም ቁሳቁሶዎች ከውጭ ሃገር ገዝቶ ወደ ሃገር ውስጥ በማስገበት ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። መጋቢት 2012 ዓ.ም የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 661 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 8 ሺህ 551 የላብራቶሪ ምርመራ 661 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስቴሩ አስታውቋል።   በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 71 ሺህ 83 መድረሱንም…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል አንቶኒዮ ማኑኤል ጋር በትብብር በሚሰሩ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በውይይታቸው ወቅት ድርጅቱ…