ገለልተኛ የአማካሪዎች ቡድንና የማኅበረሰብ ደኅንነት ቅኝት አቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ገለልተኛ የአማካሪዎች ቡድንና የማኅበረሰብ ደኅንነት ቅኝት አቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ከክልል እስከ ቀበሌ ባሉ አደረጃጀቶች ለፖሊስ አገልግሎት እውቀታቸውን፣ ልምዳቸውን እና ድጋፋቸውን የሚሰጡ ገለልተኛ…