ፋና ስብስብ የደም እንባ የምታነባው ታዳጊ Feven Bishaw Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታዳጊዋ ከሰሞኑ የደም እንባ በማንባት በሃገረ ብራዚል አነጋጋሪ ሆናለች። የ15 ዓመቷ ታዳጊ ብራዚላዊት ለአንድ ሳምንት ያክል በእንባ ምትክ ደም ከአይኗ ሲወርድ ታይቷል ነው የተባለው። እቺ ታዳጊ ከ12 ቀን በፊት ሆዷ ላይ ለተሰማት ህምም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ ለግብርና ዘርፍ እድገት የ80 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ እድገት ለመደገፍ የ80 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል። የድጋፉ ስምምነቱን የተፈራረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የአለም ባንክ የኢትዮጵያ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት የመስቀል አደባባይን የማፅዳት ስራ ተከናወነ Tibebu Kebede Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስቀል ደመራ በአል የሚከበርበት የመስቀል አደባባይን በአዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስተባባሪነት ዛሬ ጠዋት የማጽዳት ስራ ተከናውኗል። የደመራ ክብረ በዓል የማክበሪያ ስፍራ የጽዳት ዘመቻ ላይ የሀይማኖት አባቶችን ጨምሮ ከሁሉም…
የሀገር ውስጥ ዜና በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ላይ በትብብር የሚሰራ የቅንጅት መድረክ ተመሰረተ Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በቀጣይ በዓለም ላይ ዋና የቱሪዝም መዳረሻ አገር ለማድረግ ዓላማው ያደረገ በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ላይ በትብብር የሚሰራ የቅንጅት መድረክ በይፋ ተመስርቷል። የቅንጅት መድረኩን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ32 ሚሊየን አለፈ Meseret Awoke Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ32 ሚሊየን አልፏል። በቻይናዋ ውሃን ግዛት ከተከሰተ ከስምንት ወራት በላይ በሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ እስካሁን 32 ሚሊየን 97 ሺህ 500 በላይ ሰዎች ላይ…
ፋና 90 ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤና የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=e4YeeacsdUI
ፋና 90 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በምክር ቤቱ በተላለፉ ውሳኔዎች ዙሪያ የሰጡት መግለጫ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=f9L93sxtRhU
ፋና 90 በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=WCm1tyyek_U
ፋና 90 ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ለማዘዋወር እና ተጨማሪ የቴሌኮም ኮርፖሬሽኖችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የተወሰነው ውሳኔ በተመለከተ የተካሄደ ውይይት Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=WEBczNdSd0g
የሀገር ውስጥ ዜና የመተከል ዞን ለሚቀጥሉት ሶስት ወራት በኮማንድ ፖስት ስር ይቆያል -የክልሉ መንግስት Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ከአመት በፊት የአካባቢውን ሠላም ለማጠናከር የተዋቀረው ኮማንድ ፖስት ለሚቀጥሉት ሶስት ወራት እንዲቀጥል መወሰኑ ተገለጸ። የክልሉ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ መለሰ በየነ…