አምባሳደር ዶ/ር ማርቆስ ተክሌ የሹመት ደብዳቤያቸዉን ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ሪቄ የሹመት ደብዳቤያቸዉን ለግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቅርበዋል፡፡
አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ በዛሬው ዕለት በኢታሃዲያ ቤተመንግስት በተደረገዉ ስነ ስርአት…