6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር ገዝቶ ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ሁሉንም ቁሳቁሶዎች ከውጭ ሃገር ገዝቶ ወደ ሃገር ውስጥ በማስገበት ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ።
መጋቢት 2012 ዓ.ም የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ…