Fana: At a Speed of Life!

6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ቁሳቁሶች ከውጭ ሀገር ገዝቶ ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛውን ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን የሚያስችሉ ሁሉንም ቁሳቁሶዎች ከውጭ ሃገር ገዝቶ ወደ ሃገር ውስጥ በማስገበት ዝግጁ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ አደረገ። መጋቢት 2012 ዓ.ም የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 661 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 8 ሺህ 551 የላብራቶሪ ምርመራ 661 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ሚኒስቴሩ አስታውቋል።   በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 71 ሺህ 83 መድረሱንም…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል አንቶኒዮ ማኑኤል ጋር በትብብር በሚሰሩ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በውይይታቸው ወቅት ድርጅቱ…

አምባሳደር ዶ/ር ማርቆስ ተክሌ የሹመት ደብዳቤያቸዉን ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብፅ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ሪቄ የሹመት ደብዳቤያቸዉን ለግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ አቅርበዋል፡፡ አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ በዛሬው ዕለት በኢታሃዲያ ቤተመንግስት በተደረገዉ ስነ ስርአት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢትዮጵያውያን መብታቸው እንዲጠበቅ ለሊባኖሱ ፕሬዚዳንት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሊባኖስ ፕሬዚዳንት ማይክል ኦን በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መብታቸው እንዲጠበቅ መልዕክት አስተላለፉ፡፡   መልዕክቱን ቤይሩት የሚገኘው የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ቆንሱል…

በሰበታ ከተማ አስተዳደር በህገ ወጥ መንገድ በቤት ውስጥ የተከማቸ ከ3 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ እና የውጭ ሀገራት ገንዘቦች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰበታ ከተማ አስተዳደር በህገ ወጥ መንገድ በቤት ውስጥ የተከማቸ ከ3 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ እና የውጭ ሀገራት ገንዘቦች ተያዙ፡፡ የከተማው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቀነኒሳ ዳዲ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ሳዑዲ አረቢያ የኡምራ ጸሎት ከመስከረም 24 ጀምሮ እንዲካሄድ ወሰነች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በአገሯ ውስጥ ለሚገኙ ምዕመናን የኡምራ ጸሎትን ከመስከረም 24 ጀምሮ እንዲያካሂዱ መፍቀዷን አስታወቀች፡፡ ሳዑዲ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሰባት ወራት እገዳ ጥላ እንደነበር ይታወቃል፡፡ አሁን ይፋ በሆነው ውሳኔ በየዕለቱ…

በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያና አማራ ክልሎች ላይ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለጸ፡፡   ፓርቲዎቹ 10 ወራት ከፈጀው ውይይት በኋላ አብሮ ሊሰሩባቸው የተስማሙበት ነጥቦች…

ፓሪስ በሚገኘው ኢፌል ማማ ላይ የቦንብ ጥቃት ሊፈፀም ይችላል በሚል ስጋት እንዲዘጋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ በሚገኘው ኢፌል ማማ (ታወር) ላይ የቦንብ ጥቃት ሊፈፀም ይችላል የሚል የስልክ መልዕክት ለፓሊስ መድረሱን ተከትሎ አካባቢው እንዲዘጋ ተደረገ።   በፖሊስ ተሽከርካሪዎች እና በመንገድ መዝጊያዎች…

መስቀል እና ኢሬቻን የሚያከብሩ ምዕመናን ባጅ ወይንም የይለፍ ካርድ መያዝ አለባቸው – የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፊታችን ቅዳሜና እሁድ የሚከበሩት የደመራና የመስቀል በዓል እንዲሁም መስከረም 23 እና 24 ለሚከበረው የኢሬቻ በዓል የሚታደሙ ሰዎች ባጅ ወይንም የይለፍ ካርድ የያዙ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በበዓላቱ ዙሪያ ዛሬ…