በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያና አማራ ክልሎች ላይ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለጸ፡፡
ፓርቲዎቹ 10 ወራት ከፈጀው ውይይት በኋላ አብሮ ሊሰሩባቸው የተስማሙበት ነጥቦች…