Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲፋጠን ድጋፍ በማድረግ በግብፃውያን በኩል የሚደረግ ጫናን መቀልበስ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲፋጠን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ በማድረግ የካይሮ ሰዎች የሚያደርጉትን የእጅ አዙር ጫና እስከ መጨረሻው መቀልበስ እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ፡፡ የውሃ ጂኦ ፖለቲካ ተመራማሪው ፕሮፌሰር…

በህዳሴ ግድብ ላይ የሚደረገው የሶስትዮሽ ውይይት ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በህዳሴ ግድብ ላይ የሚያደርጉት የሶስትዮሽ ውይይት ዛሬ ይካሄዳል፡፡   በአፍሪካ ህብረት አማካኝነት የሚደረገው ውይይት ሃገራቱ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ የሚያደርጉት ጥረት…

ሁለት የውጭ የቴሌኮም ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ስራቸውን እንዲከውኑ ፍቃድ እንደሚሰጣቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሁለት የውጭ የቴሌኮም ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ስራቸውን እንዲከውኑ ፍቃድ እንደሚሰጣቸው ተገለጸ፡፡ በትናንትናው ዕለት የቴሌኮም ዘርፍ የማሻሻያ ስራዎች ሂደት ላይ ያተኮረ ውይይት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ተካሄዷል፡፡ አዳዲስ የቴሌኮም…