የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶችን በጥንቃቄ በመተግበር ተቋርጦ የቆየውን ትምህርት ለማስጀመር ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች አስታወቁ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶችን በጥንቃቄ በመተግበር ተቋርጦ የቆየውን ትምህርት ለማስጀመር ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ትምህርት ቢሮዎች አስታውቀዋል፡፡
የክልሎቹ ትምህርት ቢሮዎች ተማሪዎች በክፍል ውስጥ…