የትራምፕ ንግግር በኢትዮጵያ ህልውና ላይ የተሰነዘረ ጥቃት ነው – በሩሲያና ቤላሩስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩሲያና ቤላሩስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የትራምፕ ንግግር በኢትዮጵያ ህልውና እና ሉዓላዊነት ላይ የተሰነዘረ ጥቃት መሆኑን ገለፁ።
በሩሲያ ፌዴሬሽንና በቤላሩስ ሪፐብሊክ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን…