Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ባንኮች ማህበር አስተባባሪነት “አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ “በሚል ከ35ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባንኮች ማህበር አስተባባሪነት "አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ "በሚል 35 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባንኮቹ የከተማ አስተዳደሩን ጥሪ በመቀበል ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና…

ጃፓን በ2050 ከካርበን ነጻ ለመሆን ማቀዷን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ዮሺዴ ሱጋ በ2050 ወደ ከባቢ አየር የሚለቀቀውን የካርበን ልቀት ዜሮ ለማድረግ ማቀዳቸውን ገለጹ፡፡ ጃፓን በዓለም ላይ ካርበን ዳይኦክሳይድን ወደ ከባቢ አየር ከሚለቁ ሃገራት መካከል በአምስተኛ ደረጃ ላይ…

የቅኝ ግዛት መንፈስ የተጠናወተው የፕሬዚዳንት ትራምፕ ንግግር እና የፈርዖኖች ሩጫ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈርዖኖች ከአሁን በፊት በዓለም ባንክ አሁን ደግሞ በቢሊየነሩ ፕሬዚዳንት በኩል መጥተዋል። የዓባይ (ናይልን) ውሃ የመጠቅለል ዲፕሎማሲያቸውን በትናንት ሁነት ለማንበር እየተሯሯጡ ነው። አወዛጋቢው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቀናት በፊት በታላቁ…

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ225 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከ225 ሺህ አለፈ፡፡ በቫይረሱ ከተጠቁ ሃገራት መካከል ዋነኛዋ በሆነችው አሜሪካ 8 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎች በኮቪድ መያዛቸውን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ከ8 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎች ውስጥ ከ3…

ም/ጠ ሚኒስትሩ ከሁለት ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባውን የጊምባ ተንታ መገንጠያ መንገድ ስራን በይፋ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሁለት ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ የሚገነባውን ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ አስጀምረዋል። በአማራ ክልል ደቡብ ወሎዞን የሚገኘውና 80 ነጥብ 22 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው…

ኢትዮጵያ ፣ ሱዳን እና ግብፅ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚያካሂዱት የሶስትዮሽ ውይይት በነገው ዕለት እንደሚጀምር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚያካሂዱት ውይይት በነገው ዕለት እንደሚጀምር የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበርና የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ አስታወቁ።   ከጠቅላይ ሚኒስትር…

ወጣቱ በመደራጀትና የአካባቢውን ፀጋ በመጠቀም ስራ ሳይንቅ ከሰራ የለውጡ ባለቤትና ተጠቃሚ መሆን ይችላል – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በማህበር የተደራጁ ወጣቶችን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባዋ ከብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለስ ዓለሙ እና ከቦሌ ክፍለ…

በሩብ ዓመቱ 12 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 336 የዳያስፖራ ባለሃብቶች የምልመላና የድጋፍ አገልግሎት ተሰጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያ ሩብ ዓመት 12 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 336 የዳያስፖራ ባለሃብቶች የምልመላና የድጋፍ አገልግሎት መስጠቱን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ የ2013 በጀት ዓመት…