Fana: At a Speed of Life!

የብር ኖት ላይ ለውጥ መደረጉ ኮንትሮባንድን ለመቀነስ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብር ኖት ላይ ለውጥ መደረጉ በብርም ሆነ በውጭ ሀገር ገንዘብ የሚደረገውን ኮንትሮባንድ ለመቀነስ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረው የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ከፋና ብሮድካስቲን ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ…

የፌደራልና የክልል መንግሥታት በሀገሪቱ የተከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎችን አስመልክቶ መንግሥት የወሰዳቸውን እርምጃዎች ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል እና የክልል መንግሥታት አመራሮች በሀገሪቱ በርካታ ክልሎች ያጠቃውን የተፈጥሮ አደጋ አስመልክቶ መንግሥት የወሰዳቸውን እርምጃዎች መገምገማቸው ተገለጸ። ግምገማውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት በዛሬው እለት በጠቅላይ…

ኤጀንሲው በጥሬ ገንዘብ የተካሄደ የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭና የብድር ውሎችን እንደማያስተናግድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኤጀንሲው በጥሬ ገንዘብ ለተካሄደ የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውልና የብድር ውሎችን ሰነድ አረጋግጦ የመመዝገብ አገልግሎት እንደማይሰጥ አስታወቀ። የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የሚንቀሳቀስም ሆነ…