በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 689 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 15 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 10 ሺህ 605 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 689 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 66 ሺህ 913 ደርሷል።
በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…