Fana: At a Speed of Life!

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ሆነ። መርሃ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ÷የመርሃግብሩ ማስጀመሪያ ስነስርዓትም ከ500 በላይ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ወር ከሳዑዲ ዓረቢያ ጅዳ ከተማ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የሚኒስቴሩ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ መስፍን ገብረማርያም ከመስከረም 6 እስከ 26…

በዓለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 29 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ29 ሚሊየን ማለፉን የወርልድ ኦ ሜትር መረጃ ያሳያል። እንደ መረጃው በዓለም አቀፍ ደረጃ እስካሁን 29 ሚሊየን 185 ሺህ 779 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ተረጋግጧል።…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 162 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 413 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 64 ሺህ 301 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…

650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን 650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች በዛሬው ዕለት ተበርክተዋል።   የፀጥታ ስራ የማስከበር ሂደቱን ለመደገፍ የኦሮሚያ ክልል መስተዳድር ተሽከርካሪዎችን ማስረከቡ ተነግሯል።   ለኮሚሽኑ…

የፌደራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር በከፊል ዝግ ሆነው ይቆያሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከመጋቢት 10 - እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም በከፊል ዝግ…