የሀገር ውስጥ ዜና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ተደረገ Meseret Demissu Sep 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ሆነ። መርሃ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ÷የመርሃግብሩ ማስጀመሪያ ስነስርዓትም ከ500 በላይ…
ፋና ቀለማት አዲስ ዓመት የቤተሰብ ጥየቃ በየካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል #ፋና ቀለማት Meseret Awoke Sep 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0jC_IYR0UsM
ፋና ቀለማት አዲስ ዓመት በዲዛይነሮች እይታ # ፋና ቀለማት Meseret Awoke Sep 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=sXsPgRgZ-Wc
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ ዓረቢያ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገለፀ Tibebu Kebede Sep 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው ወር ከሳዑዲ ዓረቢያ ጅዳ ከተማ 1 ሺህ 440 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ መስፍን ገብረማርያም ከመስከረም 6 እስከ 26…
ፋና ቀለማት እንግጫ ነቀላ አከባበር በጎጃም # ፋና ቀለማት Meseret Awoke Sep 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=N4Kag4KQl-s
ፋና ቀለማት ከአዲስ ዓመት ስነ – ቃሎች # ፋና ቀለማት Meseret Awoke Sep 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=pOtXenhej0I
ዓለምአቀፋዊ ዜና በዓለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 29 ሚሊየንን ተሻገረ Meseret Awoke Sep 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ29 ሚሊየን ማለፉን የወርልድ ኦ ሜትር መረጃ ያሳያል። እንደ መረጃው በዓለም አቀፍ ደረጃ እስካሁን 29 ሚሊየን 185 ሺህ 779 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መያዛቸው ተረጋግጧል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ በላይ ደረሰ Tibebu Kebede Sep 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 162 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 413 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 64 ሺህ 301 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…
የሀገር ውስጥ ዜና 650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተበረከቱ Tibebu Kebede Sep 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን 650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች በዛሬው ዕለት ተበርክተዋል። የፀጥታ ስራ የማስከበር ሂደቱን ለመደገፍ የኦሮሚያ ክልል መስተዳድር ተሽከርካሪዎችን ማስረከቡ ተነግሯል። ለኮሚሽኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር በከፊል ዝግ ሆነው ይቆያሉ Tibebu Kebede Sep 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከመጋቢት 10 - እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም በከፊል ዝግ…