Fana: At a Speed of Life!

የፈረንሳይ ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ ይፈልጋሉ – አምባሳደር ሬሚ መርቻው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የፈረንሳይ ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ መርቻው ገለጹ። አምባሳደር ሬሚ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ በአሁኑ…

ለጎርጎራ ፕሮጀክት ባለሀብቶች የፕሮጀክት መነሻ ዕቅድ እያቀረቡ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገበታ ለሀገር የጎርጎራ ፕሮጀክት መሳተፍ የፈለጉ ባለሀብቶች ከ80 እስከ 300 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የፕሮጀክት ሐሳብ እያቀረቡ መሆኑን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ አስታወቀ፡፡…

በ ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ የተመራ ቡድን በዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ የተመራ ቡድን በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ጎበኘ፡፡ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ሙላት ምክንያት ከ62 ሺህ በላይ…

አቶ ርስቱ ይርዳ የባቹማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን የባቹማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመረቀ። ሆስፒታሉን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ መርቀው መክፈታቸውን ከደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።…

እስራኤል እና ባህሬን ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሊመሰርቱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል እና ባህሬን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ዛሬ በይፋ ይመሰርታሉ፡፡ ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱ ማናማ በሚደረግ ፕሮግራም የሚመሰረት መሆኑም ተነግሯል። የሁለትዮሽ ግንኙነቱ ባህሬን የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶችን ተከትላ ከእስራኤል ጋር…

ጊኒያውያን ለፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ድምጽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊኒያውያን ለፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ድምጻቸውን እየሰጡ ነው። በምርጫው የ82 አመቱ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ለሶስተኛ ጊዜ ሃገራቸውን ለመምራት እየተወዳደሩ ነው። ፕሬዚዳንቱ ለሶስተኛ ጊዜ ለመወዳደር ሕገ መንግስቱን ማሻሻላቸው ይታወሳል፤…

በደቡብ ክልል ከ460 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በኩታ ገጠም ሰብሎች እየለማ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከ460 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በኩታ ገጠም ሰብሎች እየለማ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ እየለማ ያለውን የስንዴ ማሳ…