Fana: At a Speed of Life!

650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን 650 ፓትሮል ተሸከርካሪዎች በዛሬው ዕለት ተበርክተዋል።   የፀጥታ ስራ የማስከበር ሂደቱን ለመደገፍ የኦሮሚያ ክልል መስተዳድር ተሽከርካሪዎችን ማስረከቡ ተነግሯል።   ለኮሚሽኑ…

የፌደራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር በከፊል ዝግ ሆነው ይቆያሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም በከፊል ዝግ ሆነው እንደሚቆዩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከመጋቢት 10 - እስከ ሐምሌ 10 ቀን 2012 ዓ.ም በከፊል ዝግ…

የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ኑሮአቸውን በጎዳና ላይ ላደረጉ ዜጎች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ከአዲስ አበባ ካቶሊካዊይት ሰበካ ሐዋሪያዊ ጽህፈት ቤት እና የቦስኮ ልጆች ድራማ ቡድን ጋር በመተባበር ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ወገኖችን ማዕድ አጋርተዋል። ጎዳና ተዳዳሪዎቹን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች…

በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን ለህዳሴ ግድብ 233 ሺህ 557 ዶላር ስጦታና ቦንድ ግዥ ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልድ ኢትዮጵያዊያን 233 ሺህ 557 የአሜሪካ ዶላር በስጦታና በቦንድ ግዥ ፈፀሙ። "ግድቡ እንዲጠናቀቅ የበኩሌን አስተዋፅዖ አደርጋለሁ፤ ለትውልድ አሻራዬን አስቀምጣለሁ" በሚል መሪ…

የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ተፈጥሮአዊ ፍሰቱን ሰብሮ በመውጣት በግምት እስከ 30 ኪሎ ሜትር ስፍራ ላይ መተኛቱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ተፈጥሮአዊ ፍሰቱን ሰብሮ በመውጣት በግምት እስከ 30 ኪሎ ሜትር ስፍራ ላይ መተኛቱ ተነገረ።   በአፋር ክልል አሚባራ ወረዳ ላይ ሰብሮ የወጣው ውሀ አቅጣጫውን ወደ ማሳና መንደሮች ላይ በማድረጉ የሰብል ጉዳትና…

ኦነግ እንዲያገግም፣እንዲጠነክር፣አሳታፊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ለማድረግ የተጀመረው ትግል ይቀጥላል አለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ነጻነት ግንባር እንዲያገግም፣እንዲጠነክር፣አሳታፊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ለማድረግ የተጀመረው ትግል ይቀጥላል አለ።   ሙሉውን መግለጫ ከታች ያንብቡ   የኦሮሞ ነጻነት ግንባር እንዲያገግም፣ እንዲጠነክር፣…

የማሊ ወታደራዊ አመራሮች ምርጫ እስከሚካሄድ ድረስ የአስራስምንት ወራት የሽግግር ጊዜ መንግስት ለማቋቋም ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማሊ ወታደራዊ አመራሮች ምርጫ እስከሚካሄድ ድረስ የአስራስምንት ወራት የሽግግር ጊዜ መንግስት ለማቋቋም ተስማሙ፡፡ የሚቋቋመው ጊዜያዊው የሽግግር መንግስት በወታደሮች ወይንም በሲቪሎች ሊመራ ይችላል ሲሉ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል፡፡ እዚህ ውሳኔ…

የሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የማፅዳት ስራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የተለያዩ ቆሻሾችን የማፅዳት ስራ ተካሄደ፡፡ ሐረማያ ሃይቅ ከአስራ አምስት ዓመታት በላይ ደርቆ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡ የካቲት 1996 ሙሉ ለሙሉ የደረቀው ሐይቁ በዚህ ክረምት በጣለው…

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የኮረና ቫይረስ የመመርመርያ ኪት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኮረና ቫይረስ የመመርመርያ ኪት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ መርቀው ከፈቱ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የማምረቻ ፋብሪካውን መርቀው የከፈቱት ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት የክልሉን ሠላም በማረጋገጥ ሂደት የላቀ ሚና ለተጫወቱ የፀጥታ አካላት የዕውቅና ስነ ስርዓት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የከልሉን ሠላም በዘላቂነት በማረጋገጥ ሂደት የላቀ ሚና ለነበራቸው የፀጥታ አካላት እውቅና ሰጥቷል ። የዕውቅና ስነስርዓቱ በአዳማ ገልማ በአባ ገዳ አዳራሽ እየተካሄደ መው የሚገኘው፡፡ በስነስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ…