Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 789 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 12 ሺህ 164 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራዎች 789 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህንንም ተከትሎ በሀገሪቱ በአጠቃላይ እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 63…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ 300 ዊልቸሮችን ለአካል ጉዳተኞች አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አመትን በማስመልከት 300 ዊልቸሮችን ለአካል ጉዳተኞች አበረከቱ። የአካል ጉዳተኛ ተሽከርካሪዎቹ ኢንተርናሽናል ፈንድ ፎር አፍሪካ ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት የተገኙ መሆናቸው…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለአረጋውያን፣ ለጎዳና ተዳዳሪዎችና ለችግር ለተጋለጡ አካል ጉዳተኞች የምሳ ግብዣ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለአረጋውያን፣ ለጎዳና ተዳዳሪዎች እና ለችግር ለተጋለጡ አካል ጉዳተኞች የምሳ ግብዣ አድርገዋል። አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በተደረገው የምሳ ግብዣው ላይም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቀድሞ ከንቲባ ኢ/ር ዘውዴ ተክሌ መኖሪያ ቤት በመገኘት የበዓል ስጦታ አበርክተዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በቀድሞ ከንቲባ ኢ/ር ዘውዴ ተክሌ መኖሪያ ቤት በመገኘት እንኳን አደረሰዎት ብለዋል። ኢንጂነር ዘውዴ ተክሌ ከ1973 እስከ 1981 ዓ.ም ለሰባት ዓመታት አዲስ አበባን እና…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ኮሮናን ለመከላከል 27 ነጥበ 3 ሚሊየን ዶላር አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ በአህጉሪቱ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው እንቅስቃሴ 27 ነጥብ 3 የአሜሪካ ዶላር ማጽደቁን አስታውቋል። ይህ የፋይናንስ ድጋፍ በኮቪድ 19 ላይ የተቀናጀ አፍሪካዊ ምላሽ ለመስጠት ከፍተኛ አቅም እንደሚሰጥ ነው…

ከዘመን ወደ ዘመን የምናደርገው ሽግግር ትርጉም እንዲኖረው አዲስና ተራማጅ አስተሳሰብን ልንላበስ ይግባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ ዓመት ዋዜማ በዓል ዛሬ በተመረቀው ሸገር ፓርክ የወዳኝነት አደባባይ በድምቀት ሲከበር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸው አዲስ ዓመት አዲስ ተስፋን ለመቀበል…

147 ኢትዮጵያዊያን ከሳኡዲ አረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ በሳኡዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ በተለያዩ ችግር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 147 ኢትዮጵያዊያን  ዛሬ ጳጉሜ 5 ቀን 2012 ዓም ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ኢትዮጵያዊያኑ  ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሴቶች፣ ወጣቶችና…

ባለፉት 24 ሰዓታት 878 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ8 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 16 ሺህ 665 የላብራቶሪ ምርመራ 878 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 62 ሺህ 578 መድረሱን…

ኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ። ኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎ፥ በሃገርና ከሃገር ውጪ ለሚኖሩ…