Fana: At a Speed of Life!

ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነሐሴ 27 ቀን 2012 ዓ.ም ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ። በእለቱ በደረሰው የእሳት አደጋ በበርካታ የንግድ ሱቆች፣ መጋዘኖች እና ሬስቶራንቶች ላይ ጉዳት መድረሱ…

ዓመቱ በኢንቨስትመንትና በንግድ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ የተቻለበት ነው— የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የተጠናቀቀው የ2012 ዓ.ም በኢንቨስትመንት እና በንግድ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ የተቻለበት ዓመት እንደነበር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። በአዲሱ ዓመት ከኢንቨስትመንትና ንግድ ዘርፎች በተጨማሪ በቴክኖሎጂ ሽግግርና በቱሪዝም ዘርፎች ውጤት…

በአለም በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከ900 ሺህ ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከ900 ሺህ በልጧል፡፡ እንደ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ÷በወረርሽኙ ምክንያት ከ908 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። ከዚያም ባለፈ ከ 28 ሚሊየን በላይ…

አበበ ቢቂላ በሮም ኦሎምፒክ በባዶ እግሩ በመሮጥ የወርቅ ሜዳሊያ ካስገኘ ዛሬ 60ኛ ዓመቱን ያዘ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሻምበል አበበ ቢቂላ በሮም ኦሎምፒክ በባዶ እግሩ በመሮጥ የወርቅ ሜዳሊያ ካስገኘ ዛሬ 60ኛ ዓመቱን ያዘ። የዛሬ 60 ዓመት አበበ ሳይጠበቅ ለኢትዮጵያ እንዲሁም ለመላው አፍሪካ በጥቁር ሕዝብ ታሪክ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ለማስገኘት በቅቷል።…