በ2013 ዓ.ም የብልጽግና መሰረትን የመጣል ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የብልጽግና ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 ዓ.ም በኢትዮጵያ የብልጽግና መሰረትን የመጣል ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡
የፓርቲው የጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥ 1 ቀን ብቻ በቀረው 2012 ዓ.ም…
በአዲስ አበባ ለፀጥታ ሲባል የርችት ተኩስ መከልከሉን ፖሊስ ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ዻጉሜ 5 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለፀጥታ ሲባል በአዲስ አበባ ማንኛውም ግለሰብ ርችት መተኮስ እንደማይችል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት የሚዲያ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በሰጡት መግለጫ÷ ርችትን…
ብፁዕ አቡኑ መርቆሪዎስ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ ላስገኟቸው ስኬቶች ምስጋና አቀረቡ
https://studio.youtube.com/video/1InYZiXgFpo/edit/basic
ኢትዮጵያ እና ተመድ 7 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር የዘላቂ ልማት ትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የ7 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር የዘላቂ ልማት ትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ።
ማዕቀፉ ለአምስት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ከአውሮፓውያን 2020 እስከ 2025 የሚተገበር መሆኑ ተነግሯል፡፡
የስምምነት…
ባለፉት 24 ሰዓታት 916 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ17 ሰዎች ሕይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 15 ሺህ 561 የላብራቶሪ ምርመራ 916 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 61 ሺህ 700 መድረሱን…
የአብሮነትና የወንድማማችነት ገመዶችን ይበልጥ በማጠናከር በሕዝቦች መፈቃቀድና እኩልነት ላይ የተመሰረተ ሀገራዊ አንድነት ስር እንዲሰድ መስራት ያስፈልጋል-አቶ…
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ አዲሱን አመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ሊጠናቀቅ አንድ ቀን በቀረው ዓመት ዓለም አቀፋዊ ከሆነው ኮቪድ-19 ወረርሽኝ ላይ ሌሎች ውስጣዊና ውጫዊ ተግዳሮቶች…
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
አቶ ሽመልስ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ዓመቱ መንግስትና ህዝብ በአንድነትና በአዲስ ስሜት…
ብፁዕ አቡኑ መርቆሪዎስ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ ላስገኟቸው ስኬቶች ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ አቡኑ መርቆሪዎስ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ አህመድ ላስገኟቸው ስኬቶች ምስጋና አቀረቡ፡፡
ፓትርያርኩ ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በመገኘት መጪውን አዲስ ዓመት አስመልክተው ለጠቅላይ…
የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ ማሻሻያ ስራዎች በተመለከተ በጠ/ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የተደረገ ውይይት
https://www.youtube.com/watch?v=4gGuA86eTZA