በሱዳን የተከሰተው ጎርፍ በሀገሪቱ የሰብአዊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል- ተመድ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን የተከሰተው ጎርፍ በሀገሪቱ የሰብአዊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስጠነቀቀ።
በሀገሪቱ በቀጣዮቹ ቀናት ተጨማሪ ዝናብ የሚጠበቅ ሲሆን÷ ይህንን ተከትሎ በሱዳን የሰብዓዊ ቀውስ ሁኔታ እየተባባሰ እንደሚመጣ…
አሜሪካ 2 ሺህ 200 ወታደሮቿን ከኢራቅ ልታስወጣ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ እስከ መስከረም ወር መጨረሻ ድረስ 2 ሺህ 200 ወታደሮቿን ከኢራቅ ልታስወጣ መሆኑን አስታወቀች፡፡
በኢራቅ 5 ሺህ 200 ወታደሮች ሲኖሩ አሁን አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ወታደሮች ናቸው ከኢራቅ ይወጣሉ የተባለው፡፡
ቀሪዎቹ ወታደሮች…
በአማራ ክልል ለ14 ሆስፒታሎች የደረጃ እድገት ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የ14 ሆስፒታሎችን ደረጃ ማሳደጉን አስታውቋል።
በዚህም በክልሉ 12 ሆስፒታሎችን ከመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ወደ ጠቅላላ ሆስፒታል፣ ሁለት ጠቅላላ ሆስፒታሎችን ደግሞ ወደ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማሳደጉን ገልጿል።…
የጉምሩክ ኮሚሽን በአዲሱ ዓመት አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ ወረቀት አልባ ሊያደርግ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን የአገልግሎት አሰጣጡን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ በ2013 ዓ.ም የወረቀት አልባ አገልግሎት ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ጉዳዩን አስመልክተው በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን…
በ150 ሚሊዬን ዶላር ዘመናዊ ላቦራቶሪዎች በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ሊገነቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክልሎች እና በኢንስቲትዩቱ በ150 ሚሊየን ዶላር ዘመናዊ የሆኑ ላቦራቶሪዎች ግንባታ እና የአቅም ማጎልበት ስራዎቸን እንደሚጀምር የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
የላብራቶሪ ግንባታው…