Fana: At a Speed of Life!

በመንግስት ሆስፒታሎች የኩላሊት እጥበት ህክምና ለሚከታታሉ ዜጎች ወጪያቸው በመንግስት ይሸፈናል-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 ዓ.ም መንግስት ሆስፒታሎች የኩላሊት እጥበት ህክምና ለሚከታታሉ ዜጎች አመቱን ሙሉ የህክምና ወጪያቸው በመንግስት የሚሸፈን መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ምክትል ከንቲባዋ የምስጋና ቀንን…

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዮት ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርገው ሾመዋል። ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በፓለቲካ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ከቆዩ አንጋፋ ሰዎች…

አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ 551 ለሚሆኑ የፌዴራል ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2013 ዓ.ም አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በፌዴራል፣ በክልልና በመከላከያ ወታደራዊ ማረሚያ ቤቶች ለሚገኙ የፌዴራል ታራሚዎች በተለያዩ መስፈርቶች መነሻ ለ551 ታራሚዎ ይቅርታ ተደረገ ። የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የይቅርታና…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ 100 ለሚሆኑ አይነስውራን ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የዘመን መለወጫ በዓልን በማስመልከት 100 ለሚሆኑ አይነስውራን ማዕድ አጋሩ። ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ የማዕድ ማጋራት ስነስርዓቱን ያካሄዱት በዛሬው እለት ነው፡፡ በዛሬው ዕለት በተከናወነው በዚህ ማዕድ ማጋራት…

ሕብረተሰቡ በሐሰተኛ የብር ኖቶች እንዳይጭበረበር ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባው ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በሐሰተኛ የብር ኖቶች እንዳይጭበረበሩ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ፖሊስ አሳሰበ።   ህብረተሰቡ ባዕድ ነገር ተቀላቅሎባቸው ከሚሸጡ ምግብና መጠጦች እንዳይታለል ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበትም ገልጿል።  …

የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ በመወያየት አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በሃገሪቱ ወቅታዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ።   ምክር ቤቱ በሃገሪቱ የተቃጡ፣ የከሸፉ እና ጉዳት ያደረሱ የብሔራዊ ደህንነት ስጋቶችን በዝርዝር ዳስሷል።…