Fana: At a Speed of Life!

ከትግራይ ብልፅግና ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ

ህዝባዊነት እና ዴሞክራስያዊነት ከማያውቀው የሕወሓት ገዢ መደብ፣ የተጎሰመው የሁከትና ብጥብጥ አቋቁሙኝ ነጋሪት መግለጫ ሰምና ወርቅ። “መልእክተኛና መልእክቱ ሲገጣጠሙ፣ የመልእክቱ ቅቡልነት ይረጋጋጣል” ይባላል። መልእክተኛ በሚያስተላልፈው መልእክት፣ ይዘትና ልክ ወይም በተሻለ መጠን የሚለካ…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኦንላይን ቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን መጠቀም በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣  2012  (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኦንላይን ቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን መጠቀም በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። ውይይቱን ያካሄዱት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር  ዶክተር አብርሐም በላይ የኢትዮጵያ…

ሚኒስቴሩ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዙ ግብዓቶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሰላም ሚኒስቴር ለዘጠኙ ክልሎች፣ ለሁለቱ ከተማ አስተዳደሮችና ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ተወካዮች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዙ ግብዓቶችን ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር…

በኢትዮጵያ 87 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3 ሺህ 932 የላብራቶሪ ምርመራ 87 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 344 መድረሱን የጤና…

የሚሊኒየም አዳራሽ ኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣2012  ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ። የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እስማኤል ሸምሰዲን÷ ባለፉት ሁለት ወራት ማዕከሉን የማደራጀት ሥራ ሲሰራ መቆየቱን   ገልጸዋል። ማዕከሉ 40 የጽኑ…