Fana: At a Speed of Life!

በአዲሱ ዓመት የህግ የበላይነት በማስከበር የዜጎችን ደንህነት ለማረጋገጥ አጥብቆ እንደሚሰራ የብልፅግና ፓርቲ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 2013 ዓ.ም ዜጎች በሰላም ወጥተው የሚገቡበት እና ኢትዮጵያውያን በየትኛውም የሀገሪቱ አቅጣጫ ሄደው ሃብት የሚያፈሩበት ለማድረግ እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ ገለጸ። የፓርቲው የውጭ እና አለም አቀፍ ግንኙነት ሃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ከፋና…

በ2013 በሀገር አቀፍ ደረጃ የኤሌክትሪክ የሀይል ተደራሽነት ለማሳደግ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት በተለያዩ ዘርፎች ሰፊ ስራዎችን በማከናወን በሀገር አቀፍ ደረጃ የሀይል ተደራሽነትን ለማሳደግና የአገልግሎት ኔትዎርክን ለማዘመን እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ…

በ2013 የኦሮሚያ ክልል ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ዝግጀት ተደርጓል- አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለመድረግ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ተናግረዋል። አቶ አዲሱ አረጋ ከፋና…

የሶማሊያ ጦር በወሰደው እርምጃ 14 የአልሸባብ ታጣቂዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያ ጦር በወሰደው እርምጃ 14 የአልሸባብ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰምቷል። የጦር ሀይሉ እርምጃውን የወሰደው ከዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ በስተሰሜን 30 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ባላድ ከተማ የሽብር ቡድኑ ዛሬ ጠዋት ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ ነው…

በመዲናዋ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ እንዳሉት፥ በተለይ ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች ለሸማቹ…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ህግን ለማስከበር በተደረገው የክትትልና የቁጥጥር ስራ 141 ሺህ 369 አጥፊ አሽከርካሪዎች ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጅው ሀገር አቀፍ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ንቅናቄ ፕሮግራም ዛሬ የቁጥጥር ቀን ሆኖ ተከብሮ ውሏል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ዕለቱን በማስመልከት እንዳሉትም…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱን ጨምሮ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት የሚወክሉ አምባሳደሮች የሸገርን ማስዋብና የእንጦጦ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት የሚወክሉ አምባሳደሮች የሸገርን ማስዋብና የእነጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል ። በጉብኝቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ በአመታዊው የአምባሳደሮች ስብሰባ ላይ የተካፈሉ አምባሳደሮችና የቆንሥላ ፅህፈት ቤት…