Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ያልደረሳቸው ትምህርት ቤቶች ጥቅምት 9 ቀን ትምህርት እንዳይጀምሩ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ያልደረሳቸው ትምህርት ቤቶች ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም ትምህርት እንዳይጀምሩ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ። የትምህርት ሚኒስቴር በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ያስመረተውን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል…

መንግስት ለወጣቶች ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ለወጣቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት እንደሚሰራ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአዳማ ከተማ በወቅታዊ ጉዳዮች እና በሀገራዊ ለውጡ ዙሪያ…