Fana: At a Speed of Life!

የሀዋሳ ከተማ ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ በከተማዋ ለሚገኙ 110 አካል ጉዳተኛና አቅመ ደካማ ነዋሪዎች የአዲስ ዓመት ስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ በከተማዋ ለሚገኙ አንድ መቶ አስር አካል ጉዳተኛና አቅመ ደካማ ነዋሪዎች የአዲስ አመት ስጦታ አበረከቱ። አቶ ጥራቱ ከተማ አስተዳደሩ ከባለሃብቶች ጋር በመሆን ያዘጋጀውን 1 ሺህ በጎችንና ምግብ ነክ…

በአፋር ክልል በጎርፍ ምክንያት ከ11 ሺህ ሄክታር በላይ የሸንኮራ አገዳ፣የጥጥ እና ሌሎች ሰብሎች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር ክልል የአዋሽ ወንዝ መልቶ ጉዳት ባደረሰበት በአሚባራ ወረዳ የአርብቶ አደሮች፣የግብርና ምርምር እና ባለሃብቶች እርሻ ላይ የደረሰዉ ጉዳት ጉብኝት ተደርጓል፡፡ በጉብኝቱ የግብርና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን በክልሉ…

የኢፌዴሪ አየር ኃይል ለ1 ሺህ 29 የአየር ኃይል መኮንኖች የማእረግ እድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ለ1 ሺህ 29 የአየር ኃይል መኮንኖች የማእረግ እድገት ሰጠ። የማእረግ እድገቱን የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ይልማ መርዳሳ ሰጥተዋል። በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ÷ የማእረግ እድገቱ ለተጨማሪ ኃላፊነት…

የገዳ ስርዓት ጥላቻ ሳይሆን ፍቅር የሚሰበክበት ቦታ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት ጥላቻ የሚሰበክበት ሳይሆን ፍቅር የሚሰበክበት ቦታ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። 41ኛው የቦረና ጉሚ ጋዮ ጉባዔ በዛሬው እለት በቦረና ዞን መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው መክፈቻ…

ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ልዩ መልእክተኛ እና የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ጋር ተወያዩ። በደቡብ ሱዳን ጁባ በተካሄደው ውይይትም የሁለቱን ሀገራት ፍላጎት በሚያሟላ መልኩ…

የወላይታ ሶዶና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የወላይታ ሶዶ እና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ድግሪ ያስተማሯቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ድግሪ ያስተማራቸውን 1 ሺህ 79…