የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ድጋፍ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና አቀረበ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለገበታ ለሀገር ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና አቀረበ፡፡
ፅህፈት ቤቱ ኮይሻን፣ ጎርጎራን እና ወንጪን በጋራ ለማልማት የቀረበውን ጥሪ ተቀብለው…