Fana: At a Speed of Life!

ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ እያስከተለ ያለውን ጉዳት እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ እያስከተለ ያለውን ጉዳት እየጎበኙ ነው። ከተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን፣ የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን፣ ከውሃ ልማት ኮሚሽንና ሌሎች ተቋማት የተወጣጡ ከፍተኛ የመንግስት የስራ…

በመዲናዋ በ362 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 197 ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በ362 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 197 ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የልማት ፕሮጀክቶቹ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ…

ዶናልድ ትራምፕ በጦርነት ወቅት ህይወታቸው ያጡ ወታደሮችን ተሸናፊዎች ብለዋል መባሉ ቁጣን ቀስቅሷል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጦርነት ወቅት ህይወታቸውን ያጡ የአሜሪካ ወታደሮችን ተሸናፊዎች እና ጥገኞች ብለዋል መባሉ ቁጣን ቀስቅሷል።   ዶናልድ ትራምፕ ወታደሮችን አጣጥለውበታል የተባለው ንግግር አትላንቲክ በተሰኘ…

102 ሚሊየን ብር ለገበታ ለሃገር ፕሮጀክት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች የገበታ ለሃገር የልማት ጥሪ በመቀበል 102 ሚሊየን ብር የሚሆን የአንድ ወር ደሞዛቸውን ድጋፍ አደረጉ፡፡ መንግሰት ከዚህ በፊት በገበታ ለሸገር ያቀረበውን የልማት ጥሪ በመቀበልና ፈጣን ምላሽ…

የአርባ ምንጭና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ33ኛ ዙር በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በድህረ ምረቃና በቅድመ መደበኛ መረሃ ግብር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡ ተመራቂዎች…

ፍርድ ቤቶች ባለፈው በጀት ዓመት ለ140 ሺህ መዝገቦች ውሳኔ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ፍርድ ቤቶች ባለፈው በጀት ዓመት ለ140 ሺህ መዝገቦች ውሳኔ ሰጡ ፡፡ የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች አምስተኛ መደበኛ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት መዓዛ አሸናፊ በዚሁ ወቅት ባቀረቡት ሪፖርት…

ሱዳን ጎርፍ ባስከተለው አደጋ ምክንያት የሦስት ወር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጇን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን የፀጥታና የመከላከያ ምክር ቤት ሀገሪቱ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ ምክንያት የሦስት ወር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጇን አስታውቋል፡፡ በሱዳን በዚህ ዓመት በጎርፍ ምክንያት የ99 ሰዎች ህይወት ማለፉን የሀገሪቱ የዜና አውታር ዘግቧል፡፡…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ስትሰጠው የነበረው እርዳታ ሊታገድ እንደማይገባ 6 የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ደበዳቤ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  አሜሪካ ለኢትዮጵያ ስትሰጠው የነበረው እርዳታ ሊታገድ እንደማይገባ ስድስት የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መስሪያ ቤት በላኩት ደበዳቤ አሳሰቡ። የኮንግረስ አባላቱ ለአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በጻፉት የተቃውሞ…

ሞ ፋራህ በኃይሌ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን አሻሸለ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአራት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮኑ ብሪታኒያዊው ሞ ፋራህ ብሩሴልስ በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር ለ13 ዓመታት በሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ተይዞ የቆየውን ክብረ ወሰን አሻሻለ፡፡ በትውልድ ሶማሊያዊው የሆነው ሞ ፋራህ በአንድ ሰዓት ውስጥ 23 ነጥብ…

የአማራ ክልል መጪውን ዓመት ለመቀበል በጳጉሜን አምስቱ ቀናት “መጪው ዘመን የመተሳሰብና የፍቅር ነው” በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚያከብር…

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል የ2013 ዓመትን ለመቀበል በሚቀሩት አምስት የጳጉሜን ቀናት "መጪው ዘመን የመተሳሰብና የፍቅር ነው" በሚል ልዩ መሪ ሃሳብ እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡   የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ…