የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ በልጧል Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረጉ 5 ሺህ 34 የላብራቶሪ ምርመራዎች 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከልም 61 ምንም ዓይነት የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክም ሆነ ቫይረሱ ከሚገኘበት ሰው ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ለችግኝ ተከላ የሚውል 25 ሺህ ሄክታር መሬት በዘመናዊ መሳሪያ ተለይቷል Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ በዘንድሮው ክረምት ለሚካሄደው የችግኝ ተከላ የሚውል 25 ሺህ ሔክታር መሬት በዘመናዊ መሳሪያ የመለየት ስራን ጨምሮ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የደን ልማት አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ …
የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ የዝናብ ስርጭት በሚያስከትለው የጎርፍ አደጋ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳይባባስ የቅድመ መከላከል ስራቸው በፍጥነት እንዲጠናቀቁ አቶ ደመቀ አሳሰቡ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገሪቱ ከፍተኛ የዝናብ ስርጭት በሚያስከትለው የጎርፍ አደጋ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳይባባስ ተጋላጭ የሆኑ ተፋሰሶች የቅድመ መከላከል ስራቸው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡ። የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ 1 ሺህ ነዋሪዎች የምግብ አቅርቦት ተጀመረ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በልደታ ክፍለ ከተማ ለእንቅስቃሴ ዝግ በሆነው አካባቢና በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ ለሚገኙ 1 ሺህ ለአደጋ ተጋላጭ ነዋሪዎች ለሶስት ወር የሚቆይ የምግብ አቅርቦት ተጀመረ። የምግብ አቅርቦቱን የደገፈው ቢልጌትስ ፋውንዴሽን መሆኑን ከአዲስ አበባ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ትራምፕ አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት አቋረጡ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት እያቋረጡ መሆኑን አስታወቁ። የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ የዓለም ጤና ድርጅት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ቻይናን ተጠያቂ አላደረገም ከሚል የመነጨ ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ቢሮ በመከራየት የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ፅህፈት ቤት ስራን በህገ-ወጥ መንገድ ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦች ተያዙ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቢሮ በመከራየት የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ፅህፈት ቤት ስራን በህገ-ወጥ መንገድ ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦችና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። እንደ ኮሚሽኑ መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ቀን ግንቦት 28 ቀን በይፋ ይጀመራል Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ ብሄራዊ ኮሚቴ አባላት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ሶደሬ ችግኝ ጣቢያን እየጎበኙ ነው። በጉብኝቱ ላይ ሚኒስትሮች፣ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት አመራሮችን ጨምሮ ታዋቂ ግለሰቦች ተገኝተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተሳሳተና ሚዛናዊነት የጎደለው ነው- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተሳሳተ እና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ገለፀ። የክልሉ መንግስት አምነስቲ ኢንተርናሽናል የመንግስት የፀጥታ አካላት በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሰብዓዊ መበት ጥሰት ፈፅመዋል ሲል …
የሀገር ውስጥ ዜና በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የእስካሁን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ Feven Bishaw May 29, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተከትሎ በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም ላይ የሚኒስትሮች ኮሚቴ፣ ከፓርላማ መርማሪ ቦርድ አባላት እና ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት መደረጉን አስታወቁ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በድንበር በኩል የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ከፌደራል መንግስት እና ከፀጥታ አካለት ጋር እየሰሩ መሆኑን የሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አስታወቁ Feven Bishaw May 29, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጎረቤት ሀገራት በድንበር በኩል የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ከፌደራል መንግስት እና ከፀጥታ አካለት ጋር እየሰሩ መሆኑን የሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አስታወቁ። የሶሜሌ ክልል ምክትል ርእሰ መሰተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከፋና…