Fana: At a Speed of Life!

በከተማ ደረጃ የይቅርታ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በከተማ ደረጃ የይቅርታ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ውሏል። በመርሃ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ኪት ሊመረት ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ኪት ከአንድ ወር በኋላ ማምረት እንደሚጀመር የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት ኮሮናቫይረስን የመመርመር አቅምን ከፍ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች…

ለ’አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ’ መርሃግብር ከ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 24ሺህ ጥንድ ጫማ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአዲስ አበባ ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ አስተባባሪነት ለ'አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ' መርሃግብር ከ9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 24ሺህ ጥንድ ጫማ ድጋፍ ተደረገ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ 'አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ' በሚል…

የቀድሞ የሃዋሳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ ወደ ግዙፍ ኢንደስትሪ መንደርነት ሊያድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የቀድሞ የሃዋሳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ ወደ ግዙፍ ኢንደስትሪ መንደርነት ሊያድግ ነው፡፡ ፋብሪካው ወደ ጨርቃጨርቅና ኢንደስትሪ ፓርክ ለሚያደርገው ሽግግር ዛሬ ተጨማሪ የማምረቻ ሼዶች ግንባታ ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት በይፋ…

“ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን” በሚል የተዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን እንደርሳለን" በሚል የተዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ በይፋ ተጀመረ፡፡ ንቅናቄው በይፋ በተጀመረበት ወቅት ትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ቀኑ በትራንስፖርት እይታ እና አጠቃቀማችን ላይ ያካሄድ…

ወይዘሮ አዳነች በመስቀል አደባባይ የመንገድ ዳር ብረቶችን የኬሚካል የመርጨት ስራ አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ጉሜን 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የይቅርታ ቀንን በማስመልከት በመስቀል አደባባይ በመገኘት የመንገድ ዳር ብረቶችን የማጽዳት እና ኬሚካል የመርጨት ሾል አከናውነዋል። የጽዳት ዘመቻው የይቅርታ ቀንን በማስመልከት ህብረተሰቡ…

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 950 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 24 ሺህ 544 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 950 ሰዎች የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በእለታዊ የኮቪድ-19 ሪፖርቱ በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር…

የዳኝነትና የዳኞች ነጻነት መከበር ለሕግ የበላይነት መረጋገጥ ቁልፍ ማዕዘን ነው – ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዳኝነትና የዳኞች ነጻነት መከበር ለሕግ የበላይነት መረጋገጥ ቁልፍ ማዕዘን መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ገለጹ፡፡ የፌዴራልና የክልሎች ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች አምስተኛ መደበኛ ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ…

በኮሮና ቫይረስ የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚደገፉበት ፕሮጀክት በመኩራ ደረጃ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከሰባት የሲቪክ ማህበራት ጋር በመተባበር በኮቪድ 19 በሽታ የተጎዱ የማህበረሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተደረገበት ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡ ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የትግራይ ክልል መንግስት አካሂዳለው ያለውን ምርጫ በተመለከተ የመጨረሻ ውሳኔ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት፣ አስፈፃሚ አካላት እና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው አዋጅ፣ ያሳለፏቸው ውሳኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት ከሕገ መንግስቱ ጋር የሚቃረኑ በመሆናቸው በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 9(1) መሰረት…