የአማራ ክልል መጪውን ዓመት ለመቀበል በጳጉሜን አምስቱ ቀናት “መጪው ዘመን የመተሳሰብና የፍቅር ነው” በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚያከብር…
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል የ2013 ዓመትን ለመቀበል በሚቀሩት አምስት የጳጉሜን
ቀናት "መጪው ዘመን የመተሳሰብና የፍቅር ነው" በሚል ልዩ መሪ ሃሳብ እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡
የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ…