Fana: At a Speed of Life!

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያዩ፡፡ ከኦስማን ዲዮን በተጨማሪም በኢትዮጵያ ካሉት የዓለም ባንክ አመራሮች ጋር…