የሀገር ውስጥ ዜና አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተዛባና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የአማራ ክልል ገለፀ Tibebu Kebede May 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተዛባና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የአማራ ክልል ገለፀ። የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙልነህ ጉዳዩን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።…
ፋና 90 በአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት ዙሪያ የኦሮሚያ ክልል ምላሽ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=1hM-3sJjc1Y&t=1s
ፋና 90 ለአቅመ ደካሞች የምግብ አቅርቦት በአዲስ አበባ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=yo5bVFITOYk&t=112s
ፋና 90 የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ቀን Tibebu Kebede May 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=QZowvQNgB-U&t=32s
የሀገር ውስጥ ዜና 323 ኢትዮጵያዊያን በሁለተኛው ዙር ከሊባኖስ ወደ አገራቸው ተመለሱ Meseret Demissu May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 323 ኢትዮጵያዊያን ዜጎች በ2ኛው ዙር ዛሬ ከሊባኖስ ወደ አገራቸው ተመለሱ ። ኢትየጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ፣ የሰላም ሚኒስትር ዴአታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽኑ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 30 ሚሊዮን ዜጎች ሃብት እያሰባሰበ ነው Meseret Demissu May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋትና ሥራ አመራር ኮሚሽን ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 30 ሚሊየን ዜጎች ሃብት እያሰባሰበ መሆኑን አስታወቀ። የሚሰበሰበው ሀብት በኮሮና ቫይረስና በሌሎች ምክንያቶች ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ የሚውል ነው ተብሏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነቷን ለማረጋገጥ ከአፍሪካ አገራት ጋር ዲፕሎማሲዋን ማጠናከር አለባት-ምሁራንና ፖለቲከኞች Meseret Demissu May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነቷን ለማረጋገጥ በአፍሪካ አገራት ላይ የዲፕሎማሲ ስራዋን አጠናክራ መቀጠል እንዳለባት ምሁራንና ፖለቲከኞች ተናገሩ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና÷ኢትዮጵያ ግብፅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋጁን የተላለፉ ከአንድ ሺህ 900 በላይ ግለሰቦች ተቀጡ Meseret Demissu May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን የክልከላ ድንጋጌዎችን ተላልፈዋል የተባሉ ከ1 ሺህ 900 በላይ ግለሰቦች መቀጣታቸውን የክልሉ ኮሮና መከላከል ግብረ ኃይል አስታወቀ። የግብረ ኃይሉ አባልና የክልሉ የጸጥታ ዘርፍ ምክትል ኃላፊ…
ቴክ ማይክሮሶፍት ኩባንያ የጋዜጠኞችን ተግባር በሮቦቶች ሊተካ ነው Meseret Demissu May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማይክሮሶፍት ኩባንያ ኤም.ኤስ .ኤን በተሰኘ ድረ ገጹ ላይ በጊዜያዊነት ይሰሩ የነበሩ በርከት ያሉ ጋዜጠኞችን በሮሆቦት ሊተካ መሆኑን አስታውቋል። ኩባንያው እንደሌሎች የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ለመገናኛ ብዙሃን ገንዘብ በመክፈል ዘገባቸውን በድህረ…
ቴክ በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽ ስርጭትን ለመግታት የሚያግዙ የሞባይል መተግበሪያዎች ተዘጋጁ Tibebu Kebede May 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር ሁለት የኮሮናቫይረስ ወረርሽ ስርጭትን ለመግታት የሚያግዙ የሞባይል መተግበሪያዎችን አዘጋጀ። ከመተግበሪያዎቹ መካከል አንደኛው በኮረናቫይረስ ከተያዘ ሰው ጋር…