የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ በደቡብ ጎንደር ዞን በኩታ ገጠም የለማ የጤፍ ማሳን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ በደቡብ ጎንደር ዞን በኩታ ገጠም የለማ የጤፍ ማሳን ጎበኙ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ ዝጎራ ቀበሌ ነው ጉብኝቱን ያደረጉት፡፡
የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ…