የሀገር ውስጥ ዜና ጳጉሜን አንድ የሳይክልና የእግረኞች ቀን ሆኖ ይውላል- የትራንስፖርት ሚኒስቴር Feven Bishaw Sep 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጳጉሜን አንድ የሳይክል እና የእግረኞች ቀን ሆኖ እንደሚውል የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ቀኑ በአገር ደረጃ በሁሉም ክልል ዋና ከተሞችና በሌሎች አካባቢዎች የሚከበር መሆኑንም ነው ሚኒስቴሩ የገለፀው። ይህም አመቱን ሙሉ ወር በገባ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን አለፈ Feven Bishaw Sep 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን 200 ሺህ ማለፉ ተገለፀ። ይህን ተከትሎም በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሚሊየን 281 ሺህ 149 መድረሱን የወጡ ሪፖርቶች ያመላክታሉ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን ለመደገፍ 15 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Sep 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ከኮቪድ 19 ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቱን ለመደገፍ 14 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አደረገ። በዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት የተደረገው ድጋፍ የኮሮና ቫይረስ በትምህር ስርዓቱ ላይ…
Uncategorized በአየር ንብረት ለውጥ የሚደርሰውን ቀውስ ለመግታት የኢነርጂ ምንጭን ወደ ታዳሽ ኢነርጂ መለወጥ ያስፈልጋል- ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ Tibebu Kebede Sep 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ እየደረሰ ያለውን ቀውስ ለመግታት በተባበሩት መንግስታት ከተለዩት ዘርፎች አንዱ የሆነውን የኢነርጂ ምንጭን በፍጥነት ወደ ታዳሽ ኢነርጂ መለወጥ እንደሆነ የውሃ የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ…
የሀገር ውስጥ ዜና 2 ሚሊየን ኩንታል ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ ነው Tibebu Kebede Sep 4, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ የስኳር እጥረት እንዳይከሰት 2 ሚሊየን ኩንታል ስኳር ተገዝቶ ወደ ሀገር ውስጥ እየገባ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ…
ፋና 90 ዜጎችን በስራ ለማቋቋም የሚደረግ ድጋፍ Meseret Demissu Sep 3, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=1Ag6nTkYxEs
ፋና 90 ድጋፍ ለሚሊኒየም የኮቪድ-19 የህክምና ማእከል Meseret Demissu Sep 3, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=Vkg7WecVFt0
ፋና 90 በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢዎች የደረሰው የጎርፍ አደጋ Meseret Demissu Sep 3, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=C230AqxHkTs
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 804 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል Meseret Demissu Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 20 ሺህ 778 የላብራቶሪ ምርመራ 804 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 55 ሺህ 213…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ወረርሽኝ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ መሆኑ ተገለጸ Meseret Demissu Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 28፣ 2012( ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑ ተገልጿል። ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ለሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አድርገዋል። የኮሮና ወርርሽኝ ጫና…