የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለፀጥታ ፣ የደህንነት እና ባለ ድርሻ አካላት ልዩ የምስጋናና እውቅና መርሃ ግብር አካሄደ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 1 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዘንድሮው የመስቀል እና የእሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ልዩ እውቅና መርሃ ግብር አካሄደ።
የምስጋና እና የእውቅና ዝግጅቱ በቅርቡ በተመረቀው ፕሮግራም ወዳጅነት ፓርክ…