Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ለኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ፊልድ ሆስፒታል ተገነባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ለበርካታ የኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል 'አዲስ አበባ ኮቪድ-19 ፊልድ ሆስፒታል' ተገነባ። በቅርቡ ሥራ የሚጀምረውን ሆስፒታል የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ መርኃ ግብር ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘዉዴ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢስሌይ ጋር ተወያዩ፡፡ ዋና ዳይሬክተር ድርጅታቸው በኢትዮጵያ እያደረገ ስላለው እንቅስቃሴ ለፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ…

በህንድ የሙቀት መጠን በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የሙቀት መጠን በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተሰምቷል። የሙቀት መጠኑ በተለይም በሃገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ከፍተኛ ሆኖ መመዝገቡም ነው የተነገረው። መዲናዋ ደልሂን ጨምሮ በተለያዩ ግዛቶች የሙቀቱ መጠን ከ47 ነጥብ 6 እስከ 50 ዲግሪ…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በወጡ የአፈፃፀም መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በወጡ የአፈፃፀም መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ መደረጉን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ በተገኘበት እና የአሰቸኳይ ጊዜ አዋጅ በታወጀበት ሰሞን የነበሩ ጥንቃቄዎች አሁን ላይ…

ኢትዮጵያዊቷ ሎዛ አበራ በአውሮፓ ሁለተኛ የሊግ ዋንጫ ድሏን አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋች ሎዛ አበራ በአውሮፓ ሁለተኛ የሊግ ዋንጫ ድሏን ማሳካት ችላለች። የቀድሞዋ የአዳማ ከተማ ተጫዋች ከዚህ ቀደም በስዊድን የሴቶች ሊግ ከኩንግስባካ ክለብ ጋር የስዊድን የሴቶች የእግር ኳስ ውድድርን…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ 2 ቢሊየን ብር ለጥቃቅንና አነስተኛ የገንዘብ ተቋማት እንዲደርስ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በልማት ባንክ በኩል 2 ቢሊየን ብር ለጥቃቅንና አነስተኛ የገንዘብ ተቋማት እንዲደርስ ማድረጉን ገለጸ። አሁን ላይ መንግስት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የንግድም ይሁን የማምረቻ ኢንዱስትሪው ችግር ውስጥ እንዳይወድቅ…

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የክልሉ ርእሰ መስተደድር አቶ ተመሰገን ጥሩነህን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። በመድረኩ ላይ በኢኮኖሚ፣ መሠረተ ልማት…