Fana: At a Speed of Life!

በ2013 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ ከ3 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ለማግኘት መታቀዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው የ2013 በጀት አመት ከአገራዊ ወጪ ንግድ 3 ነጥብ 91 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት በእቅድ መያዙን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ድጋፍና ክትትል ከሚያደርግባቸው የግብርና የማኑፋክቸሪንግ…

ህንድ 118 ተጨማሪ የቻይና መተግበሪያዎችን አገደች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህንድ 118 ተጨማሪ የቻይና መተግበሪያዎችን አገደች። እገዳው የተጣለውም በህንድ እና በቻይና መካከል ያለው የድንበር ውዝግብ እየተባባሰ በመምጣቱ መሆኑ ታውቋል። በዚህም ሃገሪቱ የህንድን ሉዓላዊነት እና ታማኝነትን የሚነካ ነው በሚል 118…

ስደተኛ ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት ላይመለሱ ይችላሉ ሲል ተመድ ስጋቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስደተኛ ህፃናት በተለይም ሴቶች ወደ ትምህርት ቤት ላይመለሱ ይችላሉ ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስጋቱን አስታውቋል፡፡ ድርጅቱ በተለይም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ስደተኛ ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት የመመለስ እድላቸውን አነስተኛ…

የኮሮና ቫይረስ የምርመራ ውጤትን በእጅ ስልክ በጽሁፍ መልዕክት ለማሳወቅ የሚያስችል አሰራር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ምርመራ ውጤት ለተመርማሪዎች በ8335 በእጅ ስልካቸው የጽሁፍ መልዕክት እንዲደርሳቸው የሚያስችል ስራ መጀመሩን የኢትዮጵያ የሕብረተስብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በኢንስቲትዩቱ የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ…

ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት በነፃ ተለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁከትና አመጽ በማስነሳት በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ምርመራ ሲደረግባቸው የነበሩት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት በነፃ ተለቀቁ። የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ አራዳ ምድብ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት መርማሪ ፖሊስ…

በ500 ሚሊየን ብር በአዳማ ከተማ የተገነባው ሀይሌ ሪዞርት ዛሬ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች ድርጅት በ500 ሚሊየን ብር በአዳማ ከተማ ያስገነባው 7ኛው የሀይሌ ሪዞርት ዛሬ ተመርቋል። በሪዞርቱ የምርቃት ስነስርዓት ላይ ሻለቃ ሀይሌን ጨምሮ የሪዞርቱ የስራ ሃላፊዎች መግለጫ ሰጥተዋል። ዛሬ የተመረቀው…

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2012 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2012 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ገቢውንም ከውሃ ፍጆታ ክፍያ እና ከተለያዩ የገቢ ርእሶች የተሰበሰበ መሆኑ ታውቋል፡፡ በዚህም በበጀት ዓመቱ ከተያዘው…