Fana: At a Speed of Life!

ኤጀንሲው ከ889 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የፀረ ወባ ትንኝ ኬሚካል እያሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከ889 ሚሊየን 539 ሺ ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የፀረ ወባ ትንኝ ኬሚካል እያሠራጨ መሆኑን  ገለጸ። የመድኃኒትና የሕክምና መገልገያዎች ስርጭትና ተሽከርካሪ ስምሪት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ…

በዓለም አቀፍ ደረጃ ለኮሮናቫይረስ ክትባት ስራ የተሰበሰበው ገንዘብ ከ10 ቢሊየን ዶላር አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ ለኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ እየተሰበሰበ ያለው ገንዘብ 10 ነጥብ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መድረሱን የአውሮፓ ህብረት ገለፀ። ባሳለፍነው ወር በአውሮፓ ህብረት አስተባባሪነት ዓለም አቀፍ የኮሮና…

የክፍያ መመሪያን ተግባራዊ ባላደረጉ 4 የግል ትምህርት ቤቶች ለ1 ዓመት የእውቅና ፍቃዳቸው ታገደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኮረና ቫይረስ ስርጭት መስፋፋትን ተከትሎ መንግስት ያስቀመጠውን የግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ መመሪያ ተግባራዊ ባላደረጉኑ አራት የግል ትምህርት ቤቶች ለአንድ አመት የእውቅና ፍቃዳቸው መታገዱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስተወቀ። የከተማ…