Fana: At a Speed of Life!

አቶ ልደቱ አያሌው በሌላ መዝገብ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያለው በምስራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በሌላ መዝገብ ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል። አቃቤ ህግም በችሎቱ ተገኝቶ እጃቸው ላይ የተገኘ የሽግግር መንግስት መመስረቻ ሰነድ የሚል እና ለውጡን ተቃርኖ “ለውጡ ከድጡ ወደ ማጡ”…

የአሜሪካ ልማት ተርአዶ ድርጅት የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎችን ለኢትዮጵያ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፉ የአሜሪካ ልማት ተርአዶ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤይድ) የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎችን ለኢትዮጵያ አበረከተ። ዩ.ኤስ.ኤይድ ኢትዮጵያ በትዊተር ገፁ እንዳስታወቀው፥ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ባለበት በዚህ ወቅት…

ለ6 ዓመታት ግንባሩን ብቻ ፎቶ በማንሳት አንድ የትስስር ገፅ ላይ የለጠፈው ሰው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ6 ዓመታት ግንባሩን ብቻ ፎቶ በማንሳት አንድ የትስስር ገፅ ላይ የለጠፈው ሰው ብዙዎችን እያነጋገረ ነው። የ25 ዓመቱ ግሪካዊ ለ6 ዓመታት ግንባሩን ምስል ብቻ በኢንስትግራም ገፁ ላይ…

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ህገ ወጥ የግንባታ ፍቃድ ለመስጠት 140 ሺህ ብር ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሃላፊ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲበንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ 03 አስተዳደር የግንባታ ፍቃድ እና ቁጥጥር ጽኅፈት ቤት ህገ ወጥ የግንባታ ፍቃድ ለመስጠት140 ሺህ ብር ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ። ባለጉዳዩ ለከንቲባ ጽህፈት ቤት እና…

በዓለም ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ26 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 26 ሚሊየን አለፈ። ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ እስከ አሁን ድረስ 26 ሚሊየን 37 ሺህ 404 ሰዎች መያዛቸውን ይፋ አድርጓል። ተቋሙ በድረ ገጹ እንዳሰፈረው ሦስት አገራት እያንዳንዳቸው…

የኮሮና ቫይረስ 47 ሚሊየን የሚሆኑ   ሴቶችን ወደ ድህነት ሊያስገባ ይችላል- ተመድ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮቪድ 19 ወረርሽኝ 47 ሚሊየን የሚሆኑ ተጨማሪ  ሴቶችን እና ልጃገረዶችን ወደ ድህነት ሊያስገባ እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስጠነቀቀ። ሴቶች በአብዛኛው መደበኛ ባልሆነ ኢኮኖሚ ውስጥ የመሥራት ዕድላቸው ሰፊ ከመሆኑም ባለፈ…

አሜሪካ በቻይና ዲፕሎማቶች ላይ የጉዞ ክልከላ ማዕቀቦችን ጣለች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በቻይና ዲፕሎማቶች ላይ የጉዞ ክልከላ ማዕቀቦችን መጣሏን አስታውቃለች። በዚህም መሰረት ከፍተኛ የቻይና ዲፕሎማቶች የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎችን ለመጎብኘት አሊያም ከ50 ሰው በላይ የሚሳተፍበት ባህላዊ ስነ ስርዓቶች ላይ ለመሳተፍ ወደ አሜሪካ…

ኬንያ አልሻባብን ይደግፋሉ ያለቻቸው የ9 ሰዎችን ንብረት አገደች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያ አልሻባብን ይደግፋሉ ያለቻቸው የዘጠኝ ሰዎችን ንብረት አገደች።   የኬንያ የአገር ውስጥ ሚኒስትሩ እንዳስታወቁት፥ ውሳኔው በአገር ውስጥ የሚከሰተውን ሽብር ለመከላከል ያለመ ነው ብለዋል።   የአገር ውስጥ…

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በማኅበረሰብ አቀፍ አገልግሎቶች የተሻለ እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለፈው በጀት ዓመት በማህበሰብ አቀፍ ተግባራት የተሻለ እንቅስቃሴ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ። ድርጅቶቹ ኮሮናን ለመከላከልም ከ800 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ ማድረጋቸው ተነግሯል። ባለፈው በጀት…

የአንድ ሀገር ብልጽግና ከማኅበራዊ ኃላፊነት መጎልበት ጋር ከፍተኛ ትሥሥር አለው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአንድ ሀገር ብልጽግና ከማኅበራዊ ኃላፊነት መጎልበት ጋር ከፍተኛ ትሥሥር እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ “ማኅበራዊ ኃላፊነት…