ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ በቻይና ዲፕሎማቶች ላይ የጉዞ ክልከላ ማዕቀቦችን ጣለች Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በቻይና ዲፕሎማቶች ላይ የጉዞ ክልከላ ማዕቀቦችን መጣሏን አስታውቃለች። በዚህም መሰረት ከፍተኛ የቻይና ዲፕሎማቶች የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎችን ለመጎብኘት አሊያም ከ50 ሰው በላይ የሚሳተፍበት ባህላዊ ስነ ስርዓቶች ላይ ለመሳተፍ ወደ አሜሪካ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኬንያ አልሻባብን ይደግፋሉ ያለቻቸው የ9 ሰዎችን ንብረት አገደች Abrham Fekede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያ አልሻባብን ይደግፋሉ ያለቻቸው የዘጠኝ ሰዎችን ንብረት አገደች። የኬንያ የአገር ውስጥ ሚኒስትሩ እንዳስታወቁት፥ ውሳኔው በአገር ውስጥ የሚከሰተውን ሽብር ለመከላከል ያለመ ነው ብለዋል። የአገር ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በማኅበረሰብ አቀፍ አገልግሎቶች የተሻለ እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው Abrham Fekede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለፈው በጀት ዓመት በማህበሰብ አቀፍ ተግባራት የተሻለ እንቅስቃሴ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ። ድርጅቶቹ ኮሮናን ለመከላከልም ከ800 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ ማድረጋቸው ተነግሯል። ባለፈው በጀት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአንድ ሀገር ብልጽግና ከማኅበራዊ ኃላፊነት መጎልበት ጋር ከፍተኛ ትሥሥር አለው- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአንድ ሀገር ብልጽግና ከማኅበራዊ ኃላፊነት መጎልበት ጋር ከፍተኛ ትሥሥር እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ “ማኅበራዊ ኃላፊነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በ2013 አዲስ ዓመት ለህዝቦች የአደረጃጀት ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ መልስ ለመስጠት ይሰራል- አቶ ርስቱ ይርዳው Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት ለህዝቦች የአደረጃጀት ጥያቄዎች ሰላማዊ መሆነ መንገድ መልስ ለመስጠት እንደሚሰራ የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለፁ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምክትል ርእሰ መስተዳድር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዲቾቶ – በለሆ የሲሚንቶ ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ Meseret Demissu Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የዲቾቶ - በለሆ የሲሚንቶ ኮንክሪት መንገድ ፕሮጀክት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ መንገደኞች ባለስልጣን አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት በአፋር ክልል የተገነባውና የ78 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ይህ…
ፋና 90 አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ ዘጠኝ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አሰማ Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=38TB1uL4PCs
ፋና 90 በበርካታ አውደውጊያዎች የጀግንነት ተግባርን የፈፁሙት ብርጋዴር ጀኔራል ተስፋዬ ሀ/ማርያም ሽልማት ተበረከተላቸው Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=8oXCnVximkQ
ፋና 90 ታላቁ የህዳሴ ግድብን በራስ መገንባት እና አሜሪካ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ በጊዜያዊነት መያዟ Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=qURlGeG0DpY
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 105 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ18 ሰዎች ሕይወት አልፏል Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 21 ሺህ 360 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 105 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 54 ሺህ 409…