Fana: At a Speed of Life!

ከአርሶ አደሮች በህገ ወጥ መንገድ ተነጥቆ ተይዞ የነበረ 460 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለአርሶ አደሮቹ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአርሶ አደሮች በህገወጥ መንገድ ተነጥቆ ተይዞ የነበረ 460 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ለአርሶ አደሮቹ መመለሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። በህገወጥ መልኩ ከአርሶ አደሮች የተወሰደው መሬት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት…

በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ23 ሚሊየን ቶን በላይ የግራናይት ክምችት ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ሦስት ወረዳዎች ከ23 ሚሊየን ቶን በላይ የግራናይት ክምችት መገኘቱን የአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ። የግራናይት ክምችቱ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሚገኙት ባሶ ሊበን፣ ጎዛምን እና…

የኮቪድ 19 ወረርሽ አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃዎች ተጠናክሮ መቀጠል አለበት- ም/ጠ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ 19 ወረርሽ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የችግሩን አስከፊነት ከግምት ያስገባ የጥንቃቄ እርምጃዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡ፡፡ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ከኮቪድ-19 አማካሪ ግብረ-ሃይል…

ጠ/ሚ ዐቢይ ብሔራዊ የተፈጥሮ ስጦታዎችን ለዘላቂ ልማት ማዋል እንደሚገባ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ብሔራዊ የተፈጥሮ ስጦታዎችን ለዘላቂ ልማት ማዋል እንደሚገባ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የተፈጥሮ ስጦታዎችን ለዘላቂ ልማት ማዋል ለሀገራዊ ብልጽግና እንደሚረዳ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ…

ጃፓን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ጥላው የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አነሳች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ጥላው የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ  ማንሳቷን የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺዞ አቤ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተግባራዊ ሲደረግባቸው የነበሩ አከባቢዎች ከዛሬ ጀምሮ ተነስቷል ሲሉ ነው ይፋ…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት 73 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ2 ሺህ 844 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 73 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ውስጥ 56ቱ በአዲስ አበባ ሲሆን፥ 4 ከትግራይ ክልል፣ 2 ሰዎች…

በአማራና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ተከስቶ በነበረው ግጭት ተፈናቅለው የነበሩ 4 ሺህ 541 ሰዎች ወደ ነበሩበት ዳንጉር ወረዳ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፈው ዓመት በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ በተቀሰቀሰው ግጭት ከቀያቸው ተፈናቅለው በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ተጠልለው የነበሩ 4 ሺህ 541 ሰዎች በዛሬው ዕለት ወደ ነበሩበት መመለሳቸውን የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ግርማ ታደሰ…

ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአውሮፓ እና የአሜሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአውሮፓ እና አሜሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ስለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ገለጻ አድርጓል።   ገለጻው በኢፌዴሪ…

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብ እና የመመሪያዎች አፈጻጸም ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል ለፖሊስ አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብ እና መመሪያዎች አፈጻጸም ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል ለፖሊስ አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ…