ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በመዲናዋ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በመዲናዋ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
የሀይማኖት አባቶቹ በቅርቡ የተጀመረውን የመስቀል አደባባይ መልሶ ግንባታን ጨምሮ፥ የአድዋ…