የፌደራል ወንጀል ምርመራ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 14 ቢሊየን ብር የሚገመት ሀብት ከጥፋት ማዳኑን ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት አመት 14 ቢሊየን ብር የሚገመት የሃገር ሀብት ከጥፋት ማዳኑን የፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በወንጀል ምርመራ ዘርፍ የ2012 በጀት ዓመት የሥራ ክንውንና በ2013…