Fana: At a Speed of Life!

በብሄራዊ የተቀናጀ የፍትህ መረጃ ስርዓት ፕሮጀክት አደረጃጀት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አመራሮች ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አመራሮች ጋር የብሄራዊ የተቀናጀ የፍትህ መረጃ ስርዓት ፕሮጀክት አደረጃጀትን በተመለከተ ተወያዩ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በፌስቡክ ገፃቸው…

በሶማሊያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 70 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ተጨማሪ 70 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 671 የደረሰ ሲሆን አጠቃላይ በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች 31 ነው…

ገቢው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል ንጋት የተሰኘ የሙዚቃ አልበም ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ገቢው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል ንጋት የተሰኘ የሙዚቃ አልበም ተመረቀ። የሙዚቃ አልበሙ ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ህብረት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተበርክቷል። በአልበሙ ላይ ዘሪቱ ከበደ፣ሄኖክ መሀሪ፣ጆኒ…

የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ መንገድ ስራ በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ መንገድ ስራ በአፋጣኝ ችግሮቹ ተቀርፈው ፕሮጀክቱ እንዲጠናቀቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የመስክ ቅኝት ዛሬ ተካሂዶል ፡፡   በጉብኝም የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሰልጣን ዋና ዳይሬክተር…

በተያዘው ዓመት 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል መታቀዱን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተያዘው ዓመት 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል መታቀዱን አስታወቁ። የባለፈውን ዓመት ስኬት መነሻ በማድረቅ እቅዱ መዘጋጀቱን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ ኮቪድ19…

ፋኦ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሄሊኮፕተሮችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሄሊኮፕተሮችን ድጋፍ ማድረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን እና በኢትዮጵያ አለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት ተወካይ ፋጡማ ሰይድ…

በመዲናዋ ከተፈቀደላቸው ቀን ውጭ ሲያሽከረክሩ በተገኙ 1 ሺህ 351 አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 351 አሽከርካሪዎች ከተፈቀደላቸው ተራ ቀን ውጭ ሲያሽከረክሩ በመገኘታቸው አስፈላጊው እርምጃ እንደተወሰደባቸው የአዲስ አበባ ከተማ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ለማስፈፀም የወጣውን የትራንስፖርት ዘርፍ አፈፃፀም…

ሽሮ ሜዳ አካባቢ ዘመናዊ የዕደጥበብ ንግድ ማእከል እየተገነባ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ሽሮ ሜዳ አካባቢ ዘመናዊ የዕደጥበብ ንግድ ማእከል ( የማምረቻ እና መሸጫ) እየተገነባ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የሸማ እና የእደ ጥበብም የንግድ ስርአቱ ዘመናዊ መልክ እንዲኖረው የሚስችል…

በ24 ሰዓታት ውስጥ ለ2 ሺህ 16 ሰዎች የምርመራ ቢደረግም የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት ሰው የለም

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባላፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ2 ሺህ 16 ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ ቢደረግም የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት አንድም ሰው አለመኖሩን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት…