Fana: At a Speed of Life!

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ170 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ170 ሺህ አልፏል። ትናንትናም ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከቀደመው በ483 ጭማሪ አሳይቷል ነው የተባለው። ከዚህ ውስጥ ፍሎሪዳ፣ ቴክሳስ እና ሉዊዚያና…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማስተግበር በኩል ሰፊ ክፍተት አለ – አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በትክክል በማስተግበሩ በኩል ሰፊ ክፍተት መኖሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ፕሬስ ሰክሬታሪያት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ተናግረዋል።   የጤና ሚኒስቴር ከሁሉም…

በሶማሊያ በተፈጸመ ጥቃት 17 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በተፈጸመ ጥቃት 17 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ፡፡ በመዲናዋ የባህር ዳርቻ አካባቢ በሚገኝ ሆቴል ላይ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ በተጀመረው ጥቃት በርካቶች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው፡፡ ጥቃቱ በአልሸባብ…

በጋምቤላ ክልል እየተገነባ የሚገኘው የፀሃይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈፃፀም 74 ከመቶ ሲደርስ÷በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተገነባው የፀሃይ ሃይል ማመንጫ…

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል በአኝዋክ ዞን እየተገነባ የሚገኘው የፀሃይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈፃፀም 74 ከመቶ ሲደርስ÷ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተገነባው የፀሃይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተጠናቆ…

ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ጋር ያካሄደውን ውይይት አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሰላም ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ጋር ለስድስት ቀን ሲያካሂድ የነበረውን ውይይት በስኬት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ውይይቱ የህግ ማስከበርና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች የተዳሰሱበት ሲሆን…

በ24 ሰዓታት 982 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ19 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 19 ሺህ 769 የላብራቶሪ ምርመራ 982 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 29 ሺህ 876 መድረሱንም…

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችሉ ጥናትና ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችሉ ጥናትና ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ። በዩኒቨርሲቲው የምርምርና የማህበረሰበ አቀፍ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር አቢዮት አስረስ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…