ኮሮናቫይረስ በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ170 ሺህ አለፈ Meseret Demissu Aug 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ170 ሺህ አልፏል። ትናንትናም ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከቀደመው በ483 ጭማሪ አሳይቷል ነው የተባለው። ከዚህ ውስጥ ፍሎሪዳ፣ ቴክሳስ እና ሉዊዚያና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማስተግበር በኩል ሰፊ ክፍተት አለ – አቶ ንጉሱ ጥላሁን Meseret Demissu Aug 17, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በትክክል በማስተግበሩ በኩል ሰፊ ክፍተት መኖሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ፕሬስ ሰክሬታሪያት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ተናግረዋል። የጤና ሚኒስቴር ከሁሉም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በሶማሊያ በተፈጸመ ጥቃት 17 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል Meseret Awoke Aug 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በተፈጸመ ጥቃት 17 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ፡፡ በመዲናዋ የባህር ዳርቻ አካባቢ በሚገኝ ሆቴል ላይ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ በተጀመረው ጥቃት በርካቶች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው፡፡ ጥቃቱ በአልሸባብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል እየተገነባ የሚገኘው የፀሃይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈፃፀም 74 ከመቶ ሲደርስ÷በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተገነባው የፀሃይ ሃይል ማመንጫ… Feven Bishaw Aug 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል በአኝዋክ ዞን እየተገነባ የሚገኘው የፀሃይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈፃፀም 74 ከመቶ ሲደርስ÷ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተገነባው የፀሃይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተጠናቆ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ጋር ያካሄደውን ውይይት አጠናቀቀ Feven Bishaw Aug 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሰላም ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ጋር ለስድስት ቀን ሲያካሂድ የነበረውን ውይይት በስኬት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ውይይቱ የህግ ማስከበርና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች የተዳሰሱበት ሲሆን…
የዜና ቪዲዮዎች የመዲናዋ የወንዝ ዳር ልማትን ጨምሮ እየተገነቡ ያሉ የቱሪስት መዳረሻ ልማቶችና የቱሪስቶች የቆይታ Tibebu Kebede Aug 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=tHrOPi5-98U
የሀገር ውስጥ ዜና በ24 ሰዓታት 982 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ19 ሰዎች ሕይወት አልፏል Tibebu Kebede Aug 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 19 ሺህ 769 የላብራቶሪ ምርመራ 982 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 29 ሺህ 876 መድረሱንም…
የዜና ቪዲዮዎች ለአፋር ክልል የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች ተጠናክሮ የቀጠለው ድጋፍ Tibebu Kebede Aug 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=kfUpKu1j0wk
የዜና ቪዲዮዎች በይፋ የተጀመረው “ገበታ ለሀገር” መርሃ ግብር Tibebu Kebede Aug 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=k_75YU5dePs
የሀገር ውስጥ ዜና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችሉ ጥናትና ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ Tibebu Kebede Aug 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን መከላከል የሚያስችሉ ጥናትና ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ። በዩኒቨርሲቲው የምርምርና የማህበረሰበ አቀፍ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር አቢዮት አስረስ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…