ብሄራዊ ባንክ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ከባንክ ውጭ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ ማከማቸትን ከለከለ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ከባንክ ውጭ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ ማከማቸ ተከለከለ ።
የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድረስ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ መያዝ እንደሚፈቀድና ከዚህ በላይ ገንዘብ ይዞ…