Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ 6 ነጥብ 6 ሚሊየን የእጅ ጓንቶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ 6 ነጥብ 6 ሚሊየን የእጅ ጓንቶች ድጋፍ ማድረጉን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ አስታወቁ። ከኮሮና ቫይረስ መከሰት በኋላ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ትረስት ፈንድ ለሁለተኛ ጊዜ ነው ድጋፍ…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 73 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ 73 ሺህ ማለፉን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 631 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 632 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ሚኒስቴሩ  አስታውቋል።…