Fana: At a Speed of Life!

ብሄራዊ ባንክ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ከባንክ ውጭ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ ማከማቸትን ከለከለ  

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ከባንክ ውጭ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ ማከማቸ ተከለከለ ። የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድረስ በቤትም ሆነ በሌላ ቦታ መያዝ እንደሚፈቀድና ከዚህ በላይ ገንዘብ ይዞ…

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ መዝገብ የቀዳሚ ምርመራ ሂደትን በተመለከተ የሰጠው መግለጫ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት አቶ ጃዋር መሃመድ ጨምሮ ስምንት ተጠርጣሪዎች ላይ የዐቃቤ ሕግ የቀዳሚ ምርመራ ምስክሮችን ለመስማት የተያዘው ቀጠሮ አቶ ጃዋር መሃመድ አሞኛል በማለታቸው ተሰተጓጉላል። ከዚህ የተነሳም ፍርድ ቤቱ ምስክሮቹን የመስማት ሂደቱን…

በአዲስ አበባ ተጨማሪ 674 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ5 ሺህ 641 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርግ 674 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት የ14 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 8…

12፣12፣12” በሚል ስያሜ የተጠራው ሰልፍ ሕገ ወጥ ነው – ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) "12፣12፣12" በሚል ስም ለገ ነሐሴ 12 ቀን 2012 ዓ.ም የተጠራው ሰልፍ ሕገ ወጥ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ የነገው ሰልፍ እና የጥሪው ዓላማ ፀረ ሰላም በመሆኑ ህብረተሰቡ ለዚህ…

ተጨማሪ 1 ሺህ 460 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ16 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ19 ሺህ 747 ሺህ ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሺህ 460 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ 165 ሰዎች ባለፉት 24…