በመዲናዋ የወንዝ ዳር ልማትን ጨምሮ እየተገነቡ ያሉ የቱሪስት መዳረሻ ልማቶች የጉብኝት የቆይታ ጊዜን ይጨምራል- አስጎብኚዎች
https://www.youtube.com/watch?v=tHrOPi5-98U
ለአፋር ክልል የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች ተጠናክሮ የቀጠለው ድጋፍ
https://www.youtube.com/watch?v=kfUpKu1j0wk
የአማራ ክልል ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ህግን የተላለፉ አካላትን 50 ሚሊየን ብር መቅጣቱን ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል የፖሊስ ሀይል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ህግ የተላለፉ አካላትን 50 ሚሊየን ብር መቅጣቱን ገለጸ።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል መከላከልና ትራፊክ ምክትል ዘርፍ ሀላፊ ረዳት…
በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ የተጠቁ ዜጎች ለኮሮና ቫይረስ እንዳይጋለጡ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ ከቀያቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ማዕከላት የሚገኙ ዜጎች ለኮሮና ቫይረስ እንዳይጋለጡ እየተሰራ ነው።
ከሰሞኑ በክልሉ 18 ወረዳዎች የተከሰተው ጎርፍ ከ67 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ላይ የጎዳት አድርሷል፡፡
የአፋር ክልል…
የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በአቶ ልደቱ አያሌው እጅ የተገኘውን ሽጉጥ እንዳላስታጠቃቸው መርማሪ ፖሊስ ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በአቶ ልደቱ አያሌው እጅ የተገኘው አንደኛውን ሽጉጥ እንዳላስታጠቃቸው እና ሽጉጡ ኢሳያስ ወልደጊዮርጊስ በተባለ ሰው ስም የተመዘገበ ነው ሲል ምላሽ መስጠቱን መርማሪ ፖሊስ ገለፀ።
ዛሬ…
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 5ኛ አመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሚስራ አብደላ÷ አሁን ያለንበት ወቅት አዲሱ የለውጥ አመራር በርካታ ትላልቅ ስራዎችን እየሰራ ባለበትና…
አስተዳደሩ በሻሸመኔ ከተማ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ከተማ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና በጎ ፈቃድ…