Fana: At a Speed of Life!

ሽሮ ሜዳ አካባቢ ዘመናዊ የዕደጥበብ ንግድ ማእከል እየተገነባ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ሽሮ ሜዳ አካባቢ ዘመናዊ የዕደጥበብ ንግድ ማእከል ( የማምረቻ እና መሸጫ) እየተገነባ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የሸማ እና የእደ ጥበብም የንግድ ስርአቱ ዘመናዊ መልክ እንዲኖረው የሚስችል…

በ24 ሰዓታት ውስጥ ለ2 ሺህ 16 ሰዎች የምርመራ ቢደረግም የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት ሰው የለም

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባላፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ2 ሺህ 16 ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ ቢደረግም የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት አንድም ሰው አለመኖሩን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዳሰፈሩት…

ባለፉት 9 ወራት 538 የበይነ መረብ ጥቃቶች ደርሰዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በ2012 በጀት ዓመት 9 ወራት ውስጥ 538 የሳይበር ጥቃቶች መድረሳቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገለፀ። ከነዚህም ውስጥ 88.1 % የሚሆኑ ጥቃቶችን መቆጣጠር የተቻለ ሲሆን፥ 11.9% በሂደት ላይ ናቸው…

ስንዴን በኩታ ገጠም እርሻ በማምረት ከውጭ የሚገባውን ምርት የመተካት አቅም አለ – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስንዴን በኩታ ገጠም እርሻ በማምረት ከውጭ የሚገባውን የስንዴ ምርት የመተካት አቅም መኖሩን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ጂዳ ወረዳ በመስኖ ልማት 2 ሺህ 800 ሄክታር መሬት በኩታ ገጠም መታረሱ…

በአዲስ አበባ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ህገ ወጥ የፊት ጭንብል እና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ህገ ወጥ የፊት ጭንብል እና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶች ተያዙ። ህገ ወጥ የፊት ጭምብሎቹና የስንፈተ ወሲብ መድሃኒቶቹን ሲያዘዋውሩ የነበሩ ስምንት ግለሰቦችን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር…

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከ300 በላይ ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የማስፈጠር ፕሮግራም አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ከ300 በላይ ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ የማጋራት (የማስፈጠር) ፕሮግራም አካሄደ። ሚኒስቴሩ የረመዳን ፆመን በማስመልክት ነው ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ቤተሰቦችን ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች…

ኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው ሰዎች ጋር የቅርብ ንክኪ ያላቸው 521 ሰዎች ክትትል እየተደረገላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው ሰዎች ጋር የቅርብ ንክኪ ያላቸው 521 ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ክትትል እየተደረገላቸው የሚገኙት ሰዎች ከመጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን…

በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ዓለም አቀፋዊነት ፎረም ምስረታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዓለም አቀፋዊነት ላይ የሚሰራ ፎረም ለመመስረት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ውይይት ተካሄደ። ውይይቱን የከፈቱት የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በከፍተኛ ትምህርት ዓለም…

ስኳርን ከባዕድ ነገሮች ጋር በመቀላቀል ማር ነው በማለት ሲያዘጋጁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስኳርን ከተለያዩ ባዕድ ነገሮች ጋር በመቀላቀል ማር ነው በማለት ሲያዘጋጁ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን ሲያከናውኑ የነበረው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ…