ለወንጪ፣ ጎርጎራና ኮይሻ ፕሮጀክቶች ግንባታ የኦሮሚያ ክልል 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር አሰባሰ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሸገር ፕሮጀክት ቀጣይ ምዕራፍ ለሆነው የወንጪ የጎርጎራ እና ኮይሻ ፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውል የገበታ ለሀገር የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል አዘጋጅነት ተካሂዷል።
በፕሮግራሙ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…