Fana: At a Speed of Life!

አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ የ411 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም /አይ ኤም ኤፍ/ ለኢትዮጵያ የ411 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ድጋፍ አፀደቀ። የተቋሙ ቦርድ ያፀደቀው ድጋፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል ነው ተብሏል። የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ቦርድ…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የዓለም የሠራተኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ እየተከበረ ያለውን የዓለም የሠራተኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል።   የመልዕክታቸው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።   እንኳን ለዓለም…

የዓለም የሠራተኞች ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የሠራተኞች ቀን በዓለም ለ131ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ45ኛ ጊዜ ተከበረ ። ቀኑ በየዓመቱ ሚያዚያ 23 ቀን የሚከበር ሲሆን ሠራተኞች ያደረጉትን ትግል ለማስታወስ የሚከበር ነው። ዘንድሮ ቀኑ በኢትዮጵያ “ራሳችንን እና…