Fana: At a Speed of Life!

‘’ገበታ ለሃገር’’ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለሃገር መርሃ ግብር ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ለኢትዮጵያ ብልጽግና አሻራቸውን የሚያኖሩበት ነው ተብሏል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገበታ ለሃገር ይፋ በተደረገበት ወቅት ገንዘብ፣ እውቀት እና…

የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ አጠቃቀም ግንዛቤ የሚፈጥር እና ሀገራዊ ዘመቻውን የሚያበረታታ ውድድር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ አጠቃቀም ግንዛቤ የሚፈጥር እና ሀገራዊ ዘመቻውን የሚያበረታታ ውድድር ይፋ አደረገ። የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ ጠቀሜታን የሚያስተዋዉቅ "መስክ ኢትዮጽያ" ዘመቻ በኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሰህለወርቅ ዘውዴ ይፋ…

ደቡብ አፍሪካ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የጣለቻቸውን ገደቦች ልታላላ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት የኮሮና ቫይረስ በአገሪቱ እየተስፋፋ መምጣቱን ተከትሎ የወጡትን ገደቦች ከሰኞ ጀምሮ ቀለል እንደሚሉ ገለፁ፡፡ ፕሬዝዳንት ሴሪል ራማፎሳ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያሉ ሁሉም ገደቦች እንደሚላሉ ተናግረዋል ፡፡ የሃገር ውስጥ…

የሎጅስቲክስ ስትራቴጂ መተግበር የዘርፉን ችግሮች በመፍታት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ሎጅስቲክስ ስትራቴጂ መተግበር በአሰራር ላይ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን ገለጸ። በአገር አቀፍ ደረጃ የ10 ዓመት ብሔራዊ ሎጅስቲክስ ስትራቴጂ ሲዘጋጅ መቆየቱ…

በአንድ ቀን ብቻ በኢትዮጵያ 1 ሺህ 652 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 22 ሺህ 252 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 652 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የዛሬው ውጤት በሀገሪቱ በአንድ ቀን ብቻ የተመዘገበ ከፍተኛ ቁጥር ሆኗል። ይህንን…

ተቀጣጣይ ፈንጆች ፣ አሞኒየም ናይትሬትና ሌሎች የኬሚካል ክምችቶች በአጠቃቀምና በአያያዝ ጉድለት ጉዳት እንዳያስከትሉ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈንጂ ለልማት አውታሮች ግንባታም ሆነ ለማዕድን ቁፋሮ ያለውን ጠቀሜታ ያህል በአያያዝና በአጠቃቀም ጉድለት ምክንያት በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ሊያደርስ ከሚችለው ጉዳት አኳያ የብሄራዊ ደህንነት ስጋት ሊሆን እንደሚችል የብሄራዊ መረጃና ደህንነት…