Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሚበርባቸው የሀገር ውስጥ መዳረሻዎቹ የበረራ ቁጥር ጨመረ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እያደገ የመጣውን የደንበኞች ፍላጎት ለሟሟላት በሚበርባቸው የሀገር ውስጥ መዳረሻዎቹ የበረራ ቁጥር መጨመሩን አስታወቀ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እያደገ የመጣውን…

የህዳሴ ግድብ ግንባታ የተፋሰሱን አገራት የጋራ የተጠቃሚነት የሚያጠናከር ነው- አቶ ገዱ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተፋሰሱን አገራት ፍትሃዊና የጋራ የተጠቃሚነት የሚያጠናከር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለፁ።   "የታላቁ የህዳሴ ግድብ ቁልፍ ጉዳዮች፣ የወደፊት አገራዊ አቅጣጫና የዳያስፖራው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የገንዘብ ሚኒስቴር የቢሮ እድሳት የደረሰበትን ደረጃ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባደረጉት ድንገተኛ ጉብኝት የገንዝብ ሚኒስትር የቢሮ እድሳት የደረሰበትን ደረጃ ጎበኙ።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቢሮ እድሳቱ የደረሰበት ደረጃ አስደሳች ነው ብለዋል በፌስቡክ ገፃቸው ላይ::…

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ከሰኞ ጀምሮ ጉባኤውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤው ከመጪው ሰኞ ጀምሮ እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አስታወቁ።   አፈ ጉባኤዋ ወይዘሮ ሚስራ አብደላ እንደገለጹት ለሁለት ቀናት የሚቆየው የምክር ቤቱ…

በመጪው መስከረም ወር እምቦጭ አረምን ለማስወገድ የሚያስችል የዘመቻ ሥራ ይከናወናል – ም/ ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው መስከረም ወር እምቦጭ አረምን ለማስወገድ የሚያስችል የዘመቻ ሥራ እንደሚከናወን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። የእምቦጭ አረምን በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያስችላል ተብሎ በተዘጋጀው ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ…

በአዲስ አበባ መቀመጫቸውን ያደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት የከተማ አስተዳደሩ እያከናወናቸው ለሚገኙ ተግባራት ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የአለም አቀፍ ተቋማት እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያይተዋል።   በቆይታቸው ምክትል ከንቲባው በዋናነት የተማሪዎች ምገባ ፣…

23 ሺህ ግራም ወርቅ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ ሲል ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናትናው ዕለት 46 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያለው 23 ሺህ ግራም ወርቅ ከሀገር ሊወጣ ሲል መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። 23 ሺህ ግራም ወርቁ ናይጄሪያ ዜግነት ባለው ግለሰብ ከሀገር ሊወጣ ሲል በቦሌ አየር መንገድ መያዙን ነው ሚኒስቴሩ…

የአትሌት ቀነኒሳ በቀለ የ5 ሺህ ሜትር ክብረ ወሰን ከ16 አመት በኋላ ተሰበረ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌት ቀነኒሳ በቀለ የ5 ሺህ ሜትር ክብረ ወሰን ትናንት ማታ በዑጋንዳዊው አትሌት ቼፕቴጌ ተሻሽሏል፡፡ ጆሹዋ ቼፕቴጌ ትናንት ምሽት በሞናኮ በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር የ5 ሺህ ሜትሩን ክብረ ወሰን በሁለት ሰከንዶች አሻሽሎታል፡፡…

አሜሪካ በኢራን ላይ የተጣለው የጦር መሳሪያ እገዳ እንዲራዘም ያቀረበችው የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አሜሪካ በኢራን ላይ የተጣለው የጦር መሳሪያ እገዳ እንዲራዘም ያቀረበችውን የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ አደረገ፡፡ ምክር ቤቱ ሌሊቱን ባደረገው ስብሰባ ዋሽንግተን በቴህራን ላይ ላለፉት 13 አመታት…

ኢ/ር ታከለ ኡማ ከውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ጋር ተወያይተዋል። በዚህ ወቅትም የከተማ አስተዳደሩ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በጋራ መስራት በሚቻልባቸው መንገዶች…