የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የዓለም የሠራተኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede May 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ እየተከበረ ያለውን የዓለም የሠራተኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላልፈዋል። የመልዕክታቸው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል። እንኳን ለዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የሠራተኞች ቀን ተከበረ Feven Bishaw May 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የሠራተኞች ቀን በዓለም ለ131ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ45ኛ ጊዜ ተከበረ ። ቀኑ በየዓመቱ ሚያዚያ 23 ቀን የሚከበር ሲሆን ሠራተኞች ያደረጉትን ትግል ለማስታወስ የሚከበር ነው። ዘንድሮ ቀኑ በኢትዮጵያ “ራሳችንን እና…
ፋና 90 የትራንስፖርት እጥረት በአዲስ አበባ በምሽት Meseret Demissu Apr 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=sAUW0SEbEuE
ፋና 90 ለኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ኦክስጂን በነፃ የሚሰጠው ፋብሪካ በደሴ Meseret Demissu Apr 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=jQiro9FkAGY
ፋና 90 የህዝብ አስተያየት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ Meseret Demissu Apr 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=6m8VFf5fK6Y
ፋና 90 ኮቪድ-19 ወደ መከላከል የዞረው በጀት Meseret Demissu Apr 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=G2YqxYBHoXg
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢዎች ቁጥጥር እንዲጠናከር ተደረጓል- አቶ ሙስጠፌ መሃመድ Tibebu Kebede Apr 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢች ቁጥጥር እንዲጠናከር መደረጉን የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለፁ። ክልሉ ከጅቡቲ፤ ሶማሊያና ኬኒያ ጋር በድንበር እንዲሁም ከሶስቱ ሀገራት ህዝቦች ጋር ደግሞ በባህል እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በወደብ የሚገኝ ከ10 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያና ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እየተሰራ ነው Meseret Demissu Apr 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወደብ የሚገኝ ከ10 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያና ተጨማሪ ስንዴ ወደ ሀገር ውስጥ አስገብቶ ለማሰራጨት እየተሰራ መሆኑን የባህር ትራንስፖረት አገልግሎት ድርጅትና የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታወቁ። ተቋማቱ በጅቡቲ የአየር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ ከተሞች የኮሮና ወረርሽኝን ወደ መከላከል ስራ ፊታቸውን ማዞር እንዳለባቸው ገለጸ Meseret Demissu Apr 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 22፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከተሞች የመዋዕለ ንዋይ ዕቅዳቸውን ከልሰው ወረርሽኙን ወደ መከላከል ስራ ፊታቸውን በማዞር መስራት እንዳለባቸው ገለጸ። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ÷መንግስት ኮቮድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው አብዛኞቹ ሰዎች በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸው ተገለፀ Tibebu Kebede Apr 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው ሰዎች ውስጥ አብዛኞቹ በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ገለፀ። ይህ መረጃ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በኢትዮጵያ በአጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው 131…