Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ፣ የአማራ ክልሎችና ገቢዎች ሚኒስቴር በአፋር ክልል በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ፣ የአማራ ክልሎችና ገቢዎች ሚኒስቴር በአፋር ክልል ጎርፍ ጉዳት ላደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ አደረጉ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ፣ የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው እና የኦሮሚያ ክልል ልዑካን ቡድን…

በቻምፒየንስ ሊጉ ሙኒክ ባርሴሎናን በሰፊ የጎል ልዩነት አሸንፎታል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በተደረገ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ባርሴሎና ከባድ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ በሊዝበን በተደረገው ጨዋታ የጀርመኑ ባየርን ሙኒክ ባርሴሎናን 8 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፎታል፡፡ በጨዋታው ቶማስ ሙለር እና ተቀይሮ…

በ24 ሰዓታት 1ሺህ 38 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ13 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 17 ሺህ 323 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 38 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 27 ሺህ…

በአዲስ አበባ ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እስካሁን ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ እስካሁን ከ300 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ላይ የኮሮና ቫይረስን ለመለየት ናሙና መወሰዱን ጤና ቢሮው አስታውቋል። ቢሮው…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሸገርን ማስዋብ ስራ ላይ ለተሰማሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሸገርን ማስዋብ ስራ ላይ ለተሰማሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ የከተማችን ገፅታ የላቀ ለውጥ እንዲያሳይ ላደረጉ እና ገንዘባቸውን፣ ጊዜያቸውን እና ጉልበታቸውን…

በ2012 በጀት ዓመት ከ15 ሺህ ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተጠናቀቀው የ2012 በጀት ዓመት 15 ሺህ 192 ነጥብ 11 ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በፅህፈት ቤቱ የኃይል ማመንጫዎች…

የአማራ ክልል በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው ችግርና በተፈጥሮ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው ችግር እና በተፈጥሮ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ። የአሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።…

በድሬዳዋ አስተዳደር “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከል የንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከል የንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ፡፡ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስተባባሪነት “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 የማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ…

ዐቃቤ ህግ በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ላይ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አሰማ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 8፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እነ አቶ እስክንድር ነጋ በተጠረጠሩበት የእርስ በርስና የሃይማኖት ግጭት ማስነሳት ወንጀል አራት ምስክሮችን ችሎት አቅርቦ አሰምቷል፡፡ በዚህም 3ኛ፣ 5ኛ፣ 6ኛ እና 7ኛ ተራ ቁጥር ላይ የተመዘገቡ ምስክሮች ቀርበው ቃላቸውን…