የኦሮሚያ፣ የአማራ ክልሎችና ገቢዎች ሚኒስቴር በአፋር ክልል በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ፣ የአማራ ክልሎችና ገቢዎች ሚኒስቴር በአፋር ክልል ጎርፍ ጉዳት ላደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ አደረጉ።
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ፣ የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው እና የኦሮሚያ ክልል ልዑካን ቡድን…