Fana: At a Speed of Life!

በ2012 በጀት ዓመት ከ15 ሺህ ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተጠናቀቀው የ2012 በጀት ዓመት 15 ሺህ 192 ነጥብ 11 ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በፅህፈት ቤቱ የኃይል ማመንጫዎች…

የአማራ ክልል በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው ችግርና በተፈጥሮ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል በኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው ችግር እና በተፈጥሮ ጉዳዮች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረገ። የአሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።…

በድሬዳዋ አስተዳደር “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከል የንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከል የንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ፡፡ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስተባባሪነት “ምክንያት አልሆንም” የኮቪድ19 የማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ…

ዐቃቤ ህግ በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ላይ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አሰማ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 8፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እነ አቶ እስክንድር ነጋ በተጠረጠሩበት የእርስ በርስና የሃይማኖት ግጭት ማስነሳት ወንጀል አራት ምስክሮችን ችሎት አቅርቦ አሰምቷል፡፡ በዚህም 3ኛ፣ 5ኛ፣ 6ኛ እና 7ኛ ተራ ቁጥር ላይ የተመዘገቡ ምስክሮች ቀርበው ቃላቸውን…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ”ማስክ ኢትዮጵያ” ዘመቻ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ በዓለም የጤና ድርጅት የተጀመረውን የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛን የሚያስተዋውቀውን ዘመቻ መቀላቀሏን አስታወቁ፡፡   ዘመቻውን “ማስክ ኢትዮጵያ” በሚል መቀላቀሏን አስታውቀዋል፡፡  …

የዳያስፖራው ማህበረሰብ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለህዳሴው ግድብ ግንባታ ከ700 ሺህ ዶላር በላይ ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራው ማህበረሰብ በ2012 በጀት ዓመት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 737 ሺህ 506 ዶላር ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን የዳያስፖራው ማህበረሰብ ከ42…

ለማህበራዊ ችግሮች ዕልባት በመስጠት በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ ዜጎች የስራ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው-የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስር ለሰደዱ ማህበራዊ ችግሮች ዕልባት በመስጠት በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለሚገኙ ዜጎች የስራ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የቀጣዮቹን አስር አመታት ዕቅድ መነሻ ያደረገ…

ፍርድ ቤቱ በጋዜጠኛ ጉዩ ዋርዮ ላይ ለፖሊስ ተጨማሪ የምርማራ ጊዜ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አረዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በጋዜጠኛ ጉዩ ዋርዮ ላይ ዛሬ ለፖሊስ ተጨማሪ የ10 ቀን የምርማራ ጊዜ ፈቀደ። ተጠርጣሪው ጉዩ ዋርዮ አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ቃለ መጠይቅ በማድረግ ፕሮግራሙን ቆርጦ በማቅረብ፣…

የትግራይ ክልል ለ1 ሺህ 568 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል 1 ሺህ 568 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የክልሉ ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። ታራሚዎቹ በይቅርታ እንዲፈቱ የተወሰነው በክልሉ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል መሆኑን የቢሮው ሃላፊ ተኪኡ ምትኩ በሰጡት መግለጫ…

ዊሊያን በሶስት አመታት ውል አርሰናልን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚላዊው የመስመር አማካር ዊሊያን የሰሜን ለንደኑን የእግር ኳስ ክለብ አርሰናልን ተቀላቀለ፡፡ ዊሊያን የምዕራብ ለንደኑን እግር ኳስ ክለብ ቼልሲን በመልቀቅ ወደ አርሰናል በነጻ ዝውውር አምርቷል፡፡ የ32 አመቱ ዊሊያን በአርሰናል ለሶስት…