Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን ለኢትዮጵያ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የድጋፍ ማዕቀፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጀርመን ለኢትዮጵያ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የድጋፍ ማዕቀፍ ይፋ ማድረጓን የጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ጀርድ ሙለር አስታወቁ። የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ጀርድ ሙለር፥ ጀርመን በዚህ አስቸጋሪ በሆነው ኮሮና ቫይረስ…

ምርት ገበያው በ9 ወራት ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ምርቶችን አገበያየ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 22፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ9 ወራት 602 ሺህ 823 ቶን ምርት ማገበያየቱ ተገለጸ። በዚህም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በ30 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በማገበያየት የእቅዱን 97 በመቶ ማሳካቱ ተገልጿል። ከዚያም ባለፈ የአዳዲስ…

የጊኒ ቢሳው ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጊኒ ቢሳው ጠቅላይ ሚኒስትር ኑኖ ጎሜዝ ናቢያም በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተገለፀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ኑኖ ጎሜዝ በተደረገላቸው ምርመራ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸውም የጊኒ ቢሳው የጤና ሚኒስትር አረጋግጧል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪም…

በጃን ሜዳ አካባቢ ተፈጥሮ በነበረው ግርግር በ7 ሰዎች ላይ ቀላልና መካከለኛ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጃን ሜዳ አካባቢ ተፈጥሮ በነበረው ግርግር በስድስት ሰዎች ላይ ቀላል እንዲሁም በአንድ ግለሰብ ላይ መካከለኛ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ጉዳቱ ያጋጠመው በተከሰተ መገፋፋት መሆን ፓሊስ ገልጿል። የንግዱ ስርዓቱ…