Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ልኡክ በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የተመራው ልኡክ በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ዜጎች የ5ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ልኡኩ በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለማቋቋም…

በመዲናዋ ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚደረጉ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን  መሰከረም 16 ቀን 2013 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል ተጀምሮ አስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪዎች ዝግየሚደረጉ መንገዶችን ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት፦  ከቦሌ አየር መንገድ…

ሚንስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለም-ፀሀይ የአርባ ምንጭ ሆስፒታልና የኮቪድ-19 ሕክምና ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለምፀሀይ ጳውሎስ በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ከተማ ሆስፒታል እና ጤና ጣቢያ ጎብኙ፡፡ እንዲሁም በኮቪድ-19 የህክምና ማዕከል ተገኝተው ያለውን የስራ እንቅስቃሴ መመልከታቸውም ተገልጸል፡፡…

በ2022 ዓ.ም ሁሉም ዜጎች የኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማስቻል እቅድ መያዙን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2022 ዓ.ም ሁሉም ዜጎች የኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማስቻል እቅድ መያዙን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት 10 ዓመታት አስተማማኝ የሃይል አቅርቦት ያለባትና በመስኖ ልማት…