የሀገር ውስጥ ዜና የሕዳሴው ግድብ በመጭው ክረምት ውሃ መያዝ የሚችልበት የግንባታ ደረጃ ላይ ደርሷል Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ውሃ መያዝ የሚችልበት የግንባታ ደረጃ ላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የህዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን…
የዜና ቪዲዮዎች የኦሮሚያ ግብርና ህብረት ሥራ ያስገባቸው ኬሚካሎች Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=dstm3tS_R20&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና የረመዳን ወር ፆምን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ ኑሮ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የረመዳን ወር ፆምን ምክንያት በማድረግ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በዝቅተኛ ኑሮ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ። በክፍለ ከተማው ከ10 ወረዳዎች ለተውጣጡ 200 አቅመ ደካሞች እና በዝቅተኛ ኑሮ የሚኖሩ አባወራዎች…
Uncategorized የግብፅ የፖለቲካ ሴራ እና የአባይ ተፋሰስ Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=IZHExGnCUxI&feature=youtu.be
የዜና ቪዲዮዎች “ኮቪድ19 ምርጫን ማራዘም እና የህግ አማራጮች” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=pRGmyMk2RuM&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ልምዳቸውን ሲያካፍሉ የነበሩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን ቆይታቸውን አጠናቀቁ Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሁለት ሳምንታት ለኢትዮያውያን የጤና ባለሙያዎች ልምዳቸውን ሲያካፍሉ የነበሩ የቻይና የህክምና ባለሙያዎችን ቆይታቸውን አጠናቀቁ። በሳንባ፣ በጽኑ ህሙማን፣ በውስጥ ደዌ እና በተለይም የማህበረሰብ ጤና ላይ ስፔሻላይዝ ያደረጉት የህክምና…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ደረጃቸውን ያልጠበቁ ከ33 ሺህ በላይ የፊት ጭንብሎች ተያዙ Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምንጩ ያልታወቀ እና ደረጃቸውን ያልጠበቁ ከ33 ሺህ በላይ የፊት መሸፈኛ ማስኮች እና 4 ሺህ 452 ሊትር የእጅ ማፅጃ ሳኒታይዘር ተያዘ። የአዲስ አበባ የምግብ፣ የመድኃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን የኮሮና ወረርሽኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎንደር ከተማ በተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች የተጠረጠሩ 32 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በልዩ ልዩ የወንጀል ድርጊቶች የተጠረጠሩ 32 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጎንደር ከተማ ጸጥታ ምክር ቤት ገለፀ። ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው የጎንደር ከተማ አስተዳደር የጀመረውን ህግ የማስከበር ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ24 ሰዓታት ለ766 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ አራቱ የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ766 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ አራቱ የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዳስታወቁት፥ ቫይረሱ ከተገኘባቸው መካከል የ15፣ የ18 እና 25 ዓመት ታዳጊና ወጣት…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የሞጆ – ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ የግንባታ ሂደትን ጎበኙ Tibebu Kebede Apr 29, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኘውን የሞጆ - ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ ጎበኙ። የመንግስት የስራ ሃላፊዎቹ በአራት ምዕራፍ ተከፍሎ እየተገነባ የሚገኘውን የ202 ነጠብ 6 ኪ.ሜ የፍጥነት መንገድ ግንባታ…