Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኮሮናቫርሰ መከላከል ስራ 25 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ የኮሮናቫርሰ መከላከል ለምታደርገው ጥረት 25 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ። ህብረቱ በቀጣይም ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የምታደርግውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል። የአውሮፓ ህብረት አባል…

ሰውን እንደ እቃ መነገድና በሕገወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ሲበዛ ጨካኝ፣ አሳፋሪ እና ኢሰብአዊ ወንጀል ነው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 20፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰውን እንደ እቃ መነገድና በሕገወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ሲበዛ ጨካኝ፣ አሳፋሪ እና ኢሰብአዊ ወንጀል ነው ሲሉ ጠቅላይ ዐቃቤ  አዳነች አቤቤ ገለጹ። የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ አዳነች አቤቤ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት÷ በአለማችን በዚህ ወንጅል…

ፈረንሣይ የጣለችው የእንቅስቃሴ ገደብ  በአንድ ወር ውስጥ የ62 ሺህ ሰዎችን  ህይወት መታደጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፈረንሣይ የጣለችው የእንቅስቃሴ ገደብ  በአንድ ወር ውስጥ 62 ሺህ ሰዎችን  ህይወት ማዳኑን የሀገሪቱ ጠቅላይ  ሚኒስትር  ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኤድዋርድ ፊሊፕ ÷ ሀገሪቱ የወሰደችው ጠንካራ የቁጥጥር እርምጃዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የ62…

ቱርክ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርክ መንግስት ለኮቪድ -19 ወረርሽኝ መከላከል ተግባር የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በዛሬው እለት ለኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስረከበ። ድጋፉ በዋነኝነት ለኮቪድ 19 በሽታ መከላከያ ተግባር የሚውሉ ሲሆን፥ 280 ካርቶን…

የገቢዎች ሚኒስቴር በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ183 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 20፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ183 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዘጠኝ ወራት 190 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 183 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ የእቅዱን 96 በመቶ  ማሳካቱን…

የኮሮና ቫይረስና አንበጣ ወረርሽኝ ተጽእኖ የ8 በመቶ የምርት ቅናሽ ሊያሳይ ይችላል- የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግበርናው ክፍለ ኢኮኖሚ አሁን በተከሰተው የኮሮና ቫየረስና የአንበጣ ወረርሽኝ በጋራ በሚፈጥሩት ተጽእኖ የ8 በመቶ የምርት ቅናሽ ሊያሳይ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አታ ሳኒ ረዲ ዛሬ…