ዓለምአቀፋዊ ዜና በዓለም ዙሪያ ከ50 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በሀገር ውስጥ መፈናቀላቸው ተገለፀ Meseret Demissu Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም ዙሪያ 50 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሰዎች በግጭት ወይም በአደጋ ምክንያት በሀገር ውስጥ መፈናቀላቸውን የሀገር ውስጥ መፈናቀል መቆጣጠሪያ ማዕከል /የአይ.ዲ.ኤም.ሲ/ በሪፖርቱ አስታውቋል። ማዕከሉ በዓመታዊ ሪፖርቱ እንዳስጠነቀቀው፥ የኮቪድ -19…
የሀገር ውስጥ ዜና በወላይታ ሶዶ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ። የትራፊክ አደጋው በሶዶ ከተማ ልደታ ሰፈር በተለምዶ ብራይት ሀውስ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ ከለሊቱ 7፡30 ላይ ነው የደረሰው። መነሻውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መንግዶች ባለስልጣን በ11 ነጥብ 6 ቢለየን ብር ወጪ የ7 መንገዶች ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ Tibebu Kebede Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግዶች ባለስልጣን በ11 ነጥብ 6 ቢለየን ብር ወጪ ሰባት መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራረመ። በዛሬው እለት የውል ስምምነት የተፈረመላቸው መንገዶቹ የሚገነቡት በአስፋልት ደረጃ ሲሆን፥ በአጠቃላይ 509 ነጥብ…
የዜና ቪዲዮዎች ኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት የተሰለፉ እናት እና ልጅ Tibebu Kebede Apr 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=WS34tNlPJMY&t=11s
የዜና ቪዲዮዎች የምርት አቅርቦት እና ክምችት በፌዴራል ህብረት ሥራ ኢጀንሲ Tibebu Kebede Apr 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=8ynVcnxDwG8
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ 116 ሰዎች ተሰብስበው ሺሻ ሲያጨሱ በቁጥጥር ስር ውለዋል Tibebu Kebede Apr 27, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በተለምዶ ሰሜን ማዘጋጃ አካባቢ ከህዝብ የደረሰውን ጥቆማ መሰረት በማድረግ ፖሊስ ባደረገው ድንገተኛ ፍተሻ 116 ሰዎች ተሰብስበው ሺሻ ሲያጨሱ በቁጥጥር ስር ውለዋል። የኮሮና ቫይረስ (የኮቪድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ማህበሩ ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር በመተባበር ለኮቪድ 19 መከላከል ግብረ ሃይል ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Apr 27, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር በመተባበር ለኮቪድ 19 መከላከል ግብረ ሃይል ምግብ ነክ ያልሆኑ ግብዓቶችን አስረከበ። በርክክቡ ላይ የተገኙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ…
ቢዝነስ አቶ ጌታቸው ሀጎስ የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች ጊዜያዊ ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን ተሾሙ Tibebu Kebede Apr 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ጌታቸው ሀጎስ የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች ጊዜያዊ ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን ተሾሙ። ከ20 ዓመት በላይ የኩባንያዎቹ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ያገለገሉት ዶክተር አረጋ ይርዳው ከሃላፊነት መነሳታቸውን ተከትሎ ነው የተሾሙት።…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በቢጫ ወባ በሽታ 86 ሰዎች ተይዘዋል – የጤና ሚኒስቴር Tibebu Kebede Apr 27, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቢጫ ወባ በሽታ 86 ሰዎች መያዛቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን አነሞር እና ኤነር ወረዳ ከየካቲት ወር መጨረሻ ጀምሮ የበሽታው ምልክት መታየቱን ሪፖርት መደረጉን ገልፀዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 50 ደርሷል Tibebu Kebede Apr 27, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 50 መድረሱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ943 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ መደረጉን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል። በዚህም አንድ ሰው…