Fana: At a Speed of Life!

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮሮና ያደርሳል ተብሎ ከተተነበየው አስከፊ ጉዳት ታድጎናል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 7 ፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የኮሮና ቫይረስ ያደርሳል ተብሎ ከተተነበየው አስከፊ ጉዳት ታድጎናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ።   የአስቸካይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጻም መርማሪ ቦርድ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል…

የተማሪዎች ነፃ ዝውውር ውሳኔ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትምህርት ሚኒስቴር የተላላፈው ከ 8ኛና 12ኛ ክፍል ውጪ ያሉ ተማሪዋች ነፃ ዝውውር ተማሪዋች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ለማበረታታት ያለመ መሆኑ ተገልጿል።   የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ÷ ውሳኔው…

የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸው ራሳቸውን በቤት ውስጥ የሚንከባከቡ ሰዎች ማድረግ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች ምንድናቸው?

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መስፋፋቱን ተከትሎ የጤና ተቋማትን ክትትል ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች ለማዋል የተሰራ መሆኑ ተገለፀ። የቫይረሱን ምልክቶች የማያሳዩ እና ቫይረሱ ህመም የማይፈጥርባቸው ሰዎች የአኗኗራቸው ሁኔታ ታይቶ በቤታቸው ቆይተው…

የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት ከ20 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ማቀዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2013 በጀት ዓመት 20 ነጥብ 56 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታውቋል። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና 2013 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ ውይይት በክልሉ ምክር ቤት እየተካሄደ…

የኮሮና ቫይረስን ለመከለከል ተጀምረው የነበሩ መልካም ተግባራት መቀዛቀዝና መዘናጋት ዋጋ እንዳያስከፍል ያሰጋናል- የጤና ሙያ ማህበራት

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከለከል ተጀምረው የነበሩ መልካም ተግባራት መቀዛቀዝ እየፈጠረ ያለው መዘናጋትና መሰላቸት ውሎ አድሮ ዋጋ እንዳያስከፍል ያሰጋናል አሉ የጤና ሙያ ማህበራ ። አስራ አንድ የጤና ሙያ ማህበራት በዛሬው እለት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደርን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር በመሆን የተሾሙት ጀማል ኢል ሸኪ የሹመት ደብዳቤ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለዋል። አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በዚህ ወቅት እንደተናገሩት÷ የሁለቱ አገራት ግንኙነት…

ኬንዶን በመጠቀም በ1 ደቂቃ ውስጥ 20 ክብሪቶችን የለኮሰው ግለሰብ የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማርሻል አርቱ ባለሙያ ኬንዶን ብቻ በመጠቀም በአንድ ደቂቃ ውስጥ 20 ክብሪቶችን መለኮስ መቻሉ ተሰምቷል። ቻይናዊው የማርሻል አርት ባለሙያ በአንድ ደቂቃ ውስጥ ብቻ ኬንዶን ወይም ኑንቻኩን አወዛውዞ በመጠቀም 20 የክብሪት ፍሬዎችን በማብራት የዓለም…

በኬንያ አንድ ከፍተኛ የጤና ባለሥልጣን በኮቪድ-19 ሕይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ እየጨመረ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ አንድ ከፍተኛ የጤና ባለሥልጣን በኮቪድ 19 ህይወታቸው አልፏል ። ካማኡ ሙጌንዳ የተባሉት እኝህ ባለስልጣን÷ በኬንያ የህክምና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ሃላፊ ከመሆናቸውም ባለፈ…

ሩሲያ የኮቪድ-19 ክትባትን በ2 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ማምረት እንደትምጀር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ አዲስ ያገኘችውን የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት በስፋት በማምረት ጥቅም ላይ ማዋል ልትጀምር መሆኑን አስታውቃለች።   የመጀመሪያው ዙር የክትባቱ ምርትም በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚጀምርም የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ትናንት በሰጠው…