Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ ትምህርት ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተፅዕኖ ለመከላከል የፖሊሲ ምክረ ሀሳብ ለማዘጋጀት ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት የወደፊት ዕጣ ፈንታን የሚመለከተው ዓለም አቀፉ የባህል ተቋም ዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ኮሚሽንን 2ኛ ስብሰባ ተካሂዷል። በዚህም ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅን ጨምሮ የሚመለከታቸው አካላት ተሳታፊ ሆኖነዋል። በውይይቱም የኮረሮ ቫይረስ…

በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ3 ሚሊየን ተሻግሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ3 ሚሊየን በላይ ሆኗል። ዕለታዊ የኮሮና ቫይረስ አሃዞች እንዳመለከተው በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 207 ሺህ 94 ደርሷል። እንዲሁም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች 882…

ለኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ለመተንፈሻ አገልግሎት የሚውል መሣሪያ በመላ ሀገሪቱ እየተስራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ለመተንፈሻ አገልግሎት የሚውል መሣሪያ እየተስራጨ ነው። የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ለኮቪድ 19 አገልግሎት የሚውሉ የኦክስጅን ሲሊንደሮች ስርጭት እያካሄደ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በመላው ሃገሪቱ ለሚገኙና የኮሮና…

በጃክ ማ ለአፍሪካ ሀገራት የተበረከቱ 3ኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ የህክምና ቁሳቁሶች ዛሬ አዲስ አበባ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሊባባ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃክ ማ ለአፍሪካ ሀገራት የተበረከቱ ሶስተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶች ዛሬ አዲስ አበባ ደርሰዋል። በዚህም ለአፍሪካ ሀገራት የተላኩ 4 ነጥብ 6 ሚሊየን ማስኮች፣ 500 ሺህ…

በትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ከከባድ ገልባጭ መኪና ጋር ተጋጭቶ የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል። አደጋው ከንጋቱ 11 ሰዓት ከ30 ከሞጣ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ…