የኢትዮጵያና የጅቡቲ ግንኙነት ለዘመናት የዘለቀና በሁሉም መስክ በምሳሌነት የሚገለጽ ነው-ፕሬዚዳንት ኦማር ጌሌ
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 7 ፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ የኢትዮጵያና የጅቡቲ የመንግስት ለመንግስት እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለዘመናት የዘለቀና በሁሉም መስክ በምሳሌነት የሚገለጽ መሆኑን ተናገሩ።
ፕሬዚዳንት ኦማር ጌሌ ይህንን የገለጹትበጅቡቲ…